La sourate Ash-Shams en Amharique
وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا(1) በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡ |
وَالْقَمَرِ إِذَا تَلَاهَا(2) በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤ |
وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا(3) በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤ |
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا(4) በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤ |
وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا(5) በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤ |
وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا(6) በምድሪቱም በዘረጋትም፤ |
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا(7) በነፍስም ባስተካከላትም፤ |
فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا(8) አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡ |
قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا(9) (ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡ |
وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّاهَا(10) (በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡ |
كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا(11) ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡ |
إِذِ انبَعَثَ أَشْقَاهَا(12) ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡ |
فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا(13) ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡ |
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُم بِذَنبِهِمْ فَسَوَّاهَا(14) አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡ |
وَلَا يَخَافُ عُقْبَاهَا(15) ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡ |
Plus de sourates en Amharique :
Téléchargez la sourate avec la voix des récitants du Coran les plus célèbres :
Téléchargez le fichier mp3 de la sourate Ash-Shams : choisissez le récitateur pour écouter et télécharger la sourate Ash-Shams complète en haute qualité.
Ahmed Al Ajmy
Bandar Balila
Khalid Al Jalil
Saad Al Ghamdi
Saud Al Shuraim
Abdul Basit
Abdul Rashid Sufi
Abdullah Basfar
Abdullah Al Juhani
Fares Abbad
Maher Al Muaiqly
Al Minshawi
Al Hosary
Mishari Al-afasi
Yasser Al Dosari
Donnez-nous une invitation valide




