🔥 0 day streak
📖 Long surah — split into smaller parts to help you focus (182 አንቀጽ)
0/182
37:1
🔁 0/5
وَٱلصَّٰٓفَّٰتِ صَفًّا ١
Wassaaaffaati saffaa
መሰለፍን በሚሰለፉት፡፡
🎤 Your recording:
37:2
🔁 0/5
فَٱلزَّٰجِرَٰتِ زَجۡرًا ٢
Fazzaajiraati zajraa
መገሠጽንም በሚገሥጹት፤
🎤 Your recording:
37:3
🔁 0/5
فَٱلتَّٰلِيَٰتِ ذِكۡرًا ٣
Fattaaliyaati Zikra
ቁርኣንንም በሚያነቡት እምላለሁ፡፡
🎤 Your recording:
37:4
🔁 0/5
إِنَّ إِلَٰهَكُمۡ لَوَٰحِدٌ ٤
Inna Illaahakum la Waahid
አምላካችሁ በእርግጥ አንድ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:5
🔁 0/5
رَّبُّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا بَيۡنَهُمَا وَرَبُّ ٱلۡمَشَٰرِقِ ٥
Rabbus samaawaati wal ardi wa maa bainahumaa wa Rabbul mashaariq
የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:6
🔁 0/5
إِنَّا زَيَّنَّا ٱلسَّمَآءَ ٱلدُّنۡيَا بِزِينَةٍ ٱلۡكَوَاكِبِ ٦
Innaa zaiyannas samaaa `ad dunyaa bizeenatinil kawaakib
እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት፡፡
🎤 Your recording:
37:7
🔁 0/5
وَحِفۡظًا مِّن كُلِّ شَيۡطَٰنٍ مَّارِدٍ ٧
Wa hifzam min kulli Shaitaanim maarid
አመጸኛም ከሆነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት፡፡
🎤 Your recording:
37:8
🔁 0/5
لَّا يَسَّمَّعُونَ إِلَى ٱلۡمَلَإِ ٱلۡأَعۡلَىٰ وَيُقۡذَفُونَ مِن كُلِّ جَانِبٍ ٨
Laa yassamma `oona ilal mala il a`alaa wa yuqzafoona min kulli jaanib
ወደላይኛው ሰራዊት አያዳምጡም፡፡ ከየወገኑም ሁሉ ችቦ ይጣልባቸዋል፡፡
🎤 Your recording:
37:9
🔁 0/5
دُحُورًاۖ وَلَهُمۡ عَذَابٌ وَاصِبٌ ٩
Duhooranw wa lahum `azaabunw waasib
የሚባረሩ ሲሆኑ (ይጣልባቸዋል)፡፡ ለእነሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:10
🔁 0/5
إِلَّا مَنۡ خَطِفَ ٱلۡخَطۡفَةَ فَأَتۡبَعَهُۥ شِهَابٌ ثَاقِبٌ ١٠
Illaa man khatifal khatfata fa atba`ahoo shihaabun saaqib
ንጥቂያን የነጠቀ ወዲያውም አብሪ ኮከብ የተከተለው ሲቀር፤ (እርሱ ይሰማዋል)፡፡
🎤 Your recording:
37:11
🔁 0/5
فَٱسۡتَفۡتِهِمۡ أَهُمۡ أَشَدُّ خَلۡقًا أَم مَّنۡ خَلَقۡنَآۚ إِنَّا خَلَقۡنَٰهُم مِّن طِينٍ لَّازِبِۭ ١١
Fastaftihim ahum ashaddu khalqan am man khalaqnaa; innaa khalaqnaahum min teenil laazib
ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ (ከእነርሱ በፊት) የፈጠርነው? (ፍጡር) እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:12
🔁 0/5
بَلۡ عَجِبۡتَ وَيَسۡخَرُونَ ١٢
Bal`ajibta wa yaskharoon
ይልቁንም (በማስተባበላቸው) ተደነቅህ፤(ከመደነቅህ) ይሳለቃሉም፡፡
🎤 Your recording:
37:13
🔁 0/5
وَإِذَا ذُكِّرُواْ لَا يَذۡكُرُونَ ١٣
Wa izaa zukkiroo laa yazkuroon
በተገሠጹም ጊዜ አይመለሱም፡፡
🎤 Your recording:
37:14
🔁 0/5
وَإِذَا رَأَوۡاْ ءَايَةً يَسۡتَسۡخِرُونَ ١٤
Wa izaa ra aw Aayatinw yastaskhiroon
ተዓምርን ባዩም ጊዜ ለመሳለቅ ይጠራራሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:15
🔁 0/5
وَقَالُوٓاْ إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا سِحۡرٌ مُّبِينٌ ١٥
Wa qaalooo in haazaa illaa sihrum mubeen
ይላሉም «ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
🎤 Your recording:
37:16
🔁 0/5
أَءِذَا مِتۡنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَٰمًا أَءِنَّا لَمَبۡعُوثُونَ ١٦
A-izaa mitnaa wa kunnaa turaabanw wa `izaaman `ainnaa lamab`oosoon
«በሞትንና ዐፈርና አጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ የምንቀሰቀስ ነን?
🎤 Your recording:
37:17
🔁 0/5
أَوَءَابَآؤُنَا ٱلۡأَوَّلُونَ ١٧
Awa aabaa`unal awwaloon
«የቀድሞዎቹ አባቶችንም? (ይላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:18
🔁 0/5
قُلۡ نَعَمۡ وَأَنتُمۡ دَٰخِرُونَ ١٨
Qul na`am wa antum daakhiroon
«አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ)» በላቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:19
🔁 0/5
فَإِنَّمَا هِيَ زَجۡرَةٌ وَٰحِدَةٌ فَإِذَا هُمۡ يَنظُرُونَ ١٩
Fa innamaa hiya zajra tunw waahidatun fa izaa hum yanzuroon
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡ እነርሱም ወዲያውኑ (ምን እንደሚፈጸምባቸው) ያያሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:20
🔁 0/5
وَقَالُواْ يَٰوَيۡلَنَا هَٰذَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ ٢٠
Qa qaaloo yaa wailanaa haazaa Yawmud-Deen
«ዋ ጥፋታችን! ይህ የፍርዱ ቀን ነው» ይላሉም፡፡
🎤 Your recording:
37:21
🔁 0/5
هَٰذَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِ ٱلَّذِي كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ ٢١
Haazaa Yawmul Faslil lazee kuntum bihee tukaziboon
«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት መለያው ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:22
🔁 0/5
۞ ٱحۡشُرُواْ ٱلَّذِينَ ظَلَمُواْ وَأَزۡوَٰجَهُمۡ وَمَا كَانُواْ يَعۡبُدُونَ ٢٢
Uhshurul lazeena zalamoo wa azwaajahum wa maa kaanoo ya`budoon
(ለመላእክቶችም) «እነዚያን ነፍሶቻቸውን የበደሉትን ሰዎች ጓደኞቻቸውንም ይግገዟቸው የነበሩትንም (ጣዖታት) ሰብስቡ፡፡
🎤 Your recording:
37:23
🔁 0/5
مِن دُونِ ٱللَّهِ فَٱهۡدُوهُمۡ إِلَىٰ صِرَٰطِ ٱلۡجَحِيمِ ٢٣
Min doonil laahi fahdoohum ilaa siraatil Jaheem
«ከአላህ ሌላ (የሚገዙዋቸውን ሰብስቧቸው) ወደ እሳት መንገድም ምሩዋቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:24
🔁 0/5
وَقِفُوهُمۡۖ إِنَّهُم مَّسۡـُٔولُونَ ٢٤
Wa qifoohum innahum mas`ooloon
«አቁሟቸውም፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል)፡፡
🎤 Your recording:
37:25
🔁 0/5
مَا لَكُمۡ لَا تَنَاصَرُونَ ٢٥
Maa lakum laa tanaasaroon
(ለእነርሱም) «የማትረዳዱት ለእናንተ ምን አላችሁ? (ይባላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:26
🔁 0/5
بَلۡ هُمُ ٱلۡيَوۡمَ مُسۡتَسۡلِمُونَ ٢٦
Bal humul Yawma mustaslimoon
በእርግጥ እነርሱ ዛሬ እጃቸውን የሰጡ ወራዳዎች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:27
🔁 0/5
وَأَقۡبَلَ بَعۡضُهُمۡ عَلَىٰ بَعۡضٍ يَتَسَآءَلُونَ ٢٧
Wa aqbala ba`duhum `alaa ba`diny yatasaaa`aloon
የሚወቃቀሱም ሆነው ከፊላቸው በከፊሉ ላይ ይመጣሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:28
🔁 0/5
قَالُوٓاْ إِنَّكُمۡ كُنتُمۡ تَأۡتُونَنَا عَنِ ٱلۡيَمِينِ ٢٨
Qaalooo innakum kuntum taatoonanaa `anil yameen
(ለአስከታዮቹ) እናንተ ከስተቀኝ ትመጡብን ነበር ይላሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:29
🔁 0/5
قَالُواْ بَل لَّمۡ تَكُونُواْ مُؤۡمِنِينَ ٢٩
Qaaloo bal lam takoonoo mu`mineen
(አስከታዮቹም) ይላሉ «አይደለም ፈጽሞ ምእምናን አልነበራችሁም፡፡
🎤 Your recording:
37:30
🔁 0/5
وَمَا كَانَ لَنَا عَلَيۡكُم مِّن سُلۡطَٰنِۭۖ بَلۡ كُنتُمۡ قَوۡمًا طَٰغِينَ ٣٠
Wa maa kaana lanaa `alaikum min sultaanim bal kuntum qawman taagheen
«ለእኛም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልነበረንም፡፡ በእርግጥ እናንተ ጠማሞች ሕዝቦች ነበራችሁ፡፡
🎤 Your recording:
37:31
🔁 0/5
فَحَقَّ عَلَيۡنَا قَوۡلُ رَبِّنَآۖ إِنَّا لَذَآئِقُونَ ٣١
Fahaqqa `alainaa qawlu Rabbinaaa innaa lazaaa`iqoon
«በእኛም ላይ የጌታችን ቃል ተረጋገጠብን፤ እኛ (ሁላችንም ቅጣቱን) ቀማሾች ነን፡፡
🎤 Your recording:
37:32
🔁 0/5
فَأَغۡوَيۡنَٰكُمۡ إِنَّا كُنَّا غَٰوِينَ ٣٢
Fa aghwainaakum innaa kunnaa ghaaween
«ወደ ጥምመት ጠራናችሁም፡፡ እኛ ጠማሞች ነበርንና» (ይላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:33
🔁 0/5
فَإِنَّهُمۡ يَوۡمَئِذٍ فِي ٱلۡعَذَابِ مُشۡتَرِكُونَ ٣٣
Fa innahum Yawma`izin fil`azaabi mushtarikoon
ስለዚህ እነርሱ በዚያ ቀን በቅጣቱ ነጋሪዎች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:34
🔁 0/5
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَفۡعَلُ بِٱلۡمُجۡرِمِينَ ٣٤
Innaa kazaalika naf`alu bil mujrimeen
እኛ በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
🎤 Your recording:
37:35
🔁 0/5
إِنَّهُمۡ كَانُوٓاْ إِذَا قِيلَ لَهُمۡ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا ٱللَّهُ يَسۡتَكۡبِرُونَ ٣٥
Innahum kaanooo izaa qeela lahum laaa ilaaha illal laahu yastakbiroon
እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡
🎤 Your recording:
37:36
🔁 0/5
وَيَقُولُونَ أَئِنَّا لَتَارِكُوٓاْ ءَالِهَتِنَا لِشَاعِرٍ مَّجۡنُونِۭ ٣٦
Wa yaqooloona a`innaa lataarikooo aalihatinaa lishaa`irim majnoon
እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው ነን? ይሉም ነበር፡፡
🎤 Your recording:
37:37
🔁 0/5
بَلۡ جَآءَ بِٱلۡحَقِّ وَصَدَّقَ ٱلۡمُرۡسَلِينَ ٣٧
bal jaaa`a bilhaqqi wa saddaqal mursaleen
አይደለም እውነቱን (ሃይማኖት) አመጣ፡፡ መልክተኞቹንም እውነተኛነታቸውን አረጋገጠ፡፡
🎤 Your recording:
37:38
🔁 0/5
إِنَّكُمۡ لَذَآئِقُواْ ٱلۡعَذَابِ ٱلۡأَلِيمِ ٣٨
Innakum lazaaa`iqul `azaabil aleem
እናንተ አሳማሚውን ቅጣት በእርግጥ ቀማሾች ናችሁ፡፡
🎤 Your recording:
37:39
🔁 0/5
وَمَا تُجۡزَوۡنَ إِلَّا مَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ ٣٩
Wa maa tujzawna illaa maa kuntum ta`maloon
ትሠሩትም የነበራችሁትን እንጂ ሌላን አትመነዱም፡፡
🎤 Your recording:
37:40
🔁 0/5
إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلۡمُخۡلَصِينَ ٤٠
Illaa `ibaadal laahil mukhlaseen
ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች (ቅጣትን አይቀምሱም)፡፡
🎤 Your recording:
37:41
🔁 0/5
أُوْلَٰٓئِكَ لَهُمۡ رِزۡقٌ مَّعۡلُومٌ ٤١
Ulaaa`ika lahum rizqum ma`loom
እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:42
🔁 0/5
فَوَٰكِهُ وَهُم مُّكۡرَمُونَ ٤٢
Fa waakihu wa hum mukramoon
ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
🎤 Your recording:
37:43
🔁 0/5
فِي جَنَّٰتِ ٱلنَّعِيمِ ٤٣
Fee jannaatin Na`eem
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡
🎤 Your recording:
37:44
🔁 0/5
عَلَىٰ سُرُرٍ مُّتَقَٰبِلِينَ ٤٤
Alaa sururim mutaqaa bileen
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:45
🔁 0/5
يُطَافُ عَلَيۡهِم بِكَأۡسٍ مِّن مَّعِينِۭ ٤٥
Yutaafu `alaihim bikaasim mim ma`een
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡
🎤 Your recording:
37:46
🔁 0/5
بَيۡضَآءَ لَذَّةٍ لِّلشَّٰرِبِينَ ٤٦
Baidaaa`a laz zatil lish shaaribeen
ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡
🎤 Your recording:
37:47
🔁 0/5
لَا فِيهَا غَوۡلٌ وَلَا هُمۡ عَنۡهَا يُنزَفُونَ ٤٧
Laa feehaa ghawlunw wa laa hum `anhaa yunzafoon
በእርሷ ውስጥም ምታት የለባትም፡፡ እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡
🎤 Your recording:
37:48
🔁 0/5
وَعِندَهُمۡ قَٰصِرَٰتُ ٱلطَّرۡفِ عِينٌ ٤٨
Wa `indahum qaasiraatut tarfi `een
እነርሱም ዘንድ ዓይናቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች የኾኑ ዓይናማዎች አልሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:49
🔁 0/5
كَأَنَّهُنَّ بَيۡضٌ مَّكۡنُونٌ ٤٩
Ka annahunna baidum maknoon
እነርሱ ልክ የተሸፈነ (የሰጎን) ዕንቁላል ይመስላሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:50
🔁 0/5
فَأَقۡبَلَ بَعۡضُهُمۡ عَلَىٰ بَعۡضٍ يَتَسَآءَلُونَ ٥٠
Fa aqbala ba`duhum `alaa badiny yatasaaa `aloon
የሚጠያየቁም ሆነው ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ይመጣሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:51
🔁 0/5
قَالَ قَآئِلٌ مِّنۡهُمۡ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ ٥١
Qaala qaaa`ilum minhum innee kaana lee qareen
ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል «እኔ ጓደኛ ነበረኝ፡፡
🎤 Your recording:
37:52
🔁 0/5
يَقُولُ أَءِنَّكَ لَمِنَ ٱلۡمُصَدِّقِينَ ٥٢
Yaqoolu a`innnaka laminal musaddiqeen
«በእርግጥ አንተ ከሚያምኑት ነህን? የሚል፡፡
🎤 Your recording:
37:53
🔁 0/5
أَءِذَا مِتۡنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَٰمًا أَءِنَّا لَمَدِينُونَ ٥٣
A-izaa mitnaa wa kunnaa turaabanw wa `izaaman `ainnaa lamadeenoon
«በሞትንና ዐፈር አጥንቶችም በሆን ጊዜ እኛ በእርግጥ እንመረመራለን?» (የሚል)፡፡
🎤 Your recording:
37:54
🔁 0/5
قَالَ هَلۡ أَنتُم مُّطَّلِعُونَ ٥٤
Qaala hal antum muttali`oon
እናንተ ተመልካቾች ናችሁን? ይላል፡፡
🎤 Your recording:
37:55
🔁 0/5
فَٱطَّلَعَ فَرَءَاهُ فِي سَوَآءِ ٱلۡجَحِيمِ ٥٥
Fattala`a fara aahu fee sawaaa`il Jaheem
ይመለከታልም፤ በገሀነም መካከልም (ጓደኛውን) ያየዋል፡፡
🎤 Your recording:
37:56
🔁 0/5
قَالَ تَٱللَّهِ إِن كِدتَّ لَتُرۡدِينِ ٥٦
Qaala tallaahi in kitta laturdeen
ይላል «በአላህ እምላለሁ፤ በእርግጥ ልታጠፋኝ ቀርበህ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
37:57
🔁 0/5
وَلَوۡلَا نِعۡمَةُ رَبِّي لَكُنتُ مِنَ ٱلۡمُحۡضَرِينَ ٥٧
Wa law laa ni`matu Rabbee lakuntu minal muhdareen
«የጌታየም ጸጋ ባልነበረ ኖሮ ወደ እሳት ከሚቀርቡት እሆን ነበር፡፡»
🎤 Your recording:
37:58
🔁 0/5
أَفَمَا نَحۡنُ بِمَيِّتِينَ ٥٨
Afamaa nahnu bimaiyiteen
(የገነት ሰዎች ይላሉ) «እኛ የምንሞት አይደለንምን?
🎤 Your recording:
37:59
🔁 0/5
إِلَّا مَوۡتَتَنَا ٱلۡأُولَىٰ وَمَا نَحۡنُ بِمُعَذَّبِينَ ٥٩
Illa mawtatanal oola wa maa nahnu bimu`azzabeen
«የመጀመሪያይቱ መሞታችን ብቻ ስትቀር፡፡ እኛም የምንቅቀጣ አይደለንምን?» (ይላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
37:60
🔁 0/5
إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلۡفَوۡزُ ٱلۡعَظِيمُ ٦٠
Inna haazaa falya`ma lil`aamiloon
ይህ (ለገነት ሰዎች የተወሳው) እርሱ በእርግጥ ታላቅ ዕድል ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:61
🔁 0/5
لِمِثۡلِ هَٰذَا فَلۡيَعۡمَلِ ٱلۡعَٰمِلُونَ ٦١
Limisli haaza falya`ma lil `aamiloon
ለዚህ ብጤ ሠሪዎች ይሥሩ፡፡
🎤 Your recording:
37:62
🔁 0/5
أَذَٰلِكَ خَيۡرٌ نُّزُلًا أَمۡ شَجَرَةُ ٱلزَّقُّومِ ٦٢
Azaalika khairun nuzulan am shajaratuz Zaqqom
በመስተንግዶነት ይህ ይበልጣልን? ወይስ የዘቁም ዛፍ?
🎤 Your recording:
37:63
🔁 0/5
إِنَّا جَعَلۡنَٰهَا فِتۡنَةً لِّلظَّٰلِمِينَ ٦٣
Innaa ja`alnaahaa fitnatal lizzaalimeen
እኛ ለበዳዮች ፈተና አድርገናታል፡፡
🎤 Your recording:
37:64
🔁 0/5
إِنَّهَا شَجَرَةٌ تَخۡرُجُ فِيٓ أَصۡلِ ٱلۡجَحِيمِ ٦٤
Innahaa shajaratun takhruju feee aslil Jaheem
እርሷ በገሀነም አዘቅት ውስጥ የምትወጣ ዛፍ ናት፡፡
🎤 Your recording:
37:65
🔁 0/5
طَلۡعُهَا كَأَنَّهُۥ رُءُوسُ ٱلشَّيَٰطِينِ ٦٥
Tal`uhaa ka annahoo ru`oosush Shayaateen
እንቡጧ ልክ የሰይጣናት ራሶች ይመስላል፡፡
🎤 Your recording:
37:66
🔁 0/5
فَإِنَّهُمۡ لَأٓكِلُونَ مِنۡهَا فَمَالِـُٔونَ مِنۡهَا ٱلۡبُطُونَ ٦٦
Fa innahum la aakiloona minhaa famaali`oona minhal butoon
እነርሱም ከእርሷ በይዎች ናቸው፤ ሆዶችንም ከእርሷ ሞይዎች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:67
🔁 0/5
ثُمَّ إِنَّ لَهُمۡ عَلَيۡهَا لَشَوۡبًا مِّنۡ حَمِيمٍ ٦٧
Summa inna lahum `alaihaa lashawbam min hameem
ከዚያም ለእነርሱ በእርሷ ላይ ከተኳሳ ውሃ ቅልቅል (መጠጥ) አልላቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:68
🔁 0/5
ثُمَّ إِنَّ مَرۡجِعَهُمۡ لَإِلَى ٱلۡجَحِيمِ ٦٨
Summa inna marji`ahum la ilal Jaheem
ከዚያም መመለሻቸው ወደ ተጋጋመች እሳት ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:69
🔁 0/5
إِنَّهُمۡ أَلۡفَوۡاْ ءَابَآءَهُمۡ ضَآلِّينَ ٦٩
Innahum alfaw aabaaa`ahum daaalleen
እነሱ አባቶቻቸውን የተሳሳቱ ሆነው አግኝተዋልና፡፡
🎤 Your recording:
37:70
🔁 0/5
فَهُمۡ عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِمۡ يُهۡرَعُونَ ٧٠
Fahum `alaa aasaarihim yuhra`oon
እነሱም በፈለጎቻቸው ላይ ይገሰግሳሉና፡፡
🎤 Your recording:
37:71
🔁 0/5
وَلَقَدۡ ضَلَّ قَبۡلَهُمۡ أَكۡثَرُ ٱلۡأَوَّلِينَ ٧١
Wa laqad dalla qablahum aksarul awwaleen
ከእነርሱ በፊትም የቀድሞዎቹ (ሕዝቦች) አብዛኞቻቸው በእርግጥ ተሳስተዋል፡፡
🎤 Your recording:
37:72
🔁 0/5
وَلَقَدۡ أَرۡسَلۡنَا فِيهِم مُّنذِرِينَ ٧٢
Wa laqad arsalnaa feehim munzireen
በውስጣቸውም አስፈራሪዎችን በእርግጥ ልከናል፡፡
🎤 Your recording:
37:73
🔁 0/5
فَٱنظُرۡ كَيۡفَ كَانَ عَٰقِبَةُ ٱلۡمُنذَرِينَ ٧٣
Fanzur kaifa kaana `aaqibatul munzareen
የተስፈራሪዎቹም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡
🎤 Your recording:
37:74
🔁 0/5
إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلۡمُخۡلَصِينَ ٧٤
Illaa `ibaadal laahil mukhlaseen
ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡
🎤 Your recording:
37:75
🔁 0/5
وَلَقَدۡ نَادَىٰنَا نُوحٌ فَلَنِعۡمَ ٱلۡمُجِيبُونَ ٧٥
Wa laqad naadaanaa Noohun falani`mal mujeeboon
ኑሕም በእርግጥ ጠራን፡፡ ጥሪውን ተቀባዮቹም ምንኛ አማርን!
🎤 Your recording:
37:76
🔁 0/5
وَنَجَّيۡنَٰهُ وَأَهۡلَهُۥ مِنَ ٱلۡكَرۡبِ ٱلۡعَظِيمِ ٧٦
Wa jajainaahu wa ahlahoo minal karbil `azeem
እርሱንም ቤተሰቦቹንም ከከባድ ጭንቅ አዳንን፡፡
🎤 Your recording:
37:77
🔁 0/5
وَجَعَلۡنَا ذُرِّيَّتَهُۥ هُمُ ٱلۡبَاقِينَ ٧٧
Wa ja`alnaa zurriyyatahoo hummul baaqeen
ዘሮቹንም እነርሱን ብቻ ቀሪዎች አደረግን፤
🎤 Your recording:
37:78
🔁 0/5
وَتَرَكۡنَا عَلَيۡهِ فِي ٱلۡأٓخِرِينَ ٧٨
Wa taraknaa `alaihi fil aakhireen
በርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ (መልካም ዝናን) ተውን፡፡
🎤 Your recording:
37:79
🔁 0/5
سَلَٰمٌ عَلَىٰ نُوحٍ فِي ٱلۡعَٰلَمِينَ ٧٩
Salaamun `alaa Noohin fil `aalameen
«በዓለማት ውስጥ ሰላም በኑሕ ላይ ይኹን፡፡»
🎤 Your recording:
37:80
🔁 0/5
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ ٨٠
Innaa kazaalika najzil muhsineen
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
🎤 Your recording:
37:81
🔁 0/5
إِنَّهُۥ مِنۡ عِبَادِنَا ٱلۡمُؤۡمِنِينَ ٨١
Innahoo min `ibaadinal mu`mineen
እርሱ ከምእምናን ባሮቻችን ነውና፡፡
🎤 Your recording:
37:82
🔁 0/5
ثُمَّ أَغۡرَقۡنَا ٱلۡأٓخَرِينَ ٨٢
Summa aghraqnal aakhareen
ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን፡፡
🎤 Your recording:
37:83
🔁 0/5
۞ وَإِنَّ مِن شِيعَتِهِۦ لَإِبۡرَٰهِيمَ ٨٣
Wa ina min shee`atihee la Ibraaheem
ኢብራሂምም በእርግጥ ከተከታዮቹ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:84
🔁 0/5
إِذۡ جَآءَ رَبَّهُۥ بِقَلۡبٍ سَلِيمٍ ٨٤
Iz jaaa`a Rabbahoo bi qalbin saleem
ወደ ጌታው በቅን ልብ በመጣ ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡፡
🎤 Your recording:
37:85
🔁 0/5
إِذۡ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوۡمِهِۦ مَاذَا تَعۡبُدُونَ ٨٥
Iz qaala li abeehi wa qawmihee maazaa ta`budoon
«ለአባቱና ለሕዝቦቹ ምንን ትግገዛላችሁ?» ባለ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
37:86
🔁 0/5
أَئِفۡكًا ءَالِهَةً دُونَ ٱللَّهِ تُرِيدُونَ ٨٦
A`ifkan aalihatan doonal laahi tureedoon
«ለቅጥፈት ብላችሁ ከአላህ ሌላ አማልክትን ትሻላችሁን?
🎤 Your recording:
37:87
🔁 0/5
فَمَا ظَنُّكُم بِرَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ ٨٧
Famaa zannukum bi Rabbil`aalameen
«በዓለማትም ጌታ ሃሳባችሁ ምንድን ነው?» አለ፡፡
🎤 Your recording:
37:88
🔁 0/5
فَنَظَرَ نَظۡرَةً فِي ٱلنُّجُومِ ٨٨
Fanazara nazratan finnujoom
በከዋክብትም መመልከትን ተመለከተ፡፡
🎤 Your recording:
37:89
🔁 0/5
فَقَالَ إِنِّي سَقِيمٌ ٨٩
Faqaala inee saqeem
«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡
🎤 Your recording:
37:90
🔁 0/5
فَتَوَلَّوۡاْ عَنۡهُ مُدۡبِرِينَ ٩٠
Fatawallaw `anhu mudbireen
ከእርሱም የሸሹ ሆነው ኼዱ፡፡
🎤 Your recording:
37:91
🔁 0/5
فَرَاغَ إِلَىٰٓ ءَالِهَتِهِمۡ فَقَالَ أَلَا تَأۡكُلُونَ ٩١
Faraagha ilaaa aalihatihim faqaala alaa taakuloon
ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»
🎤 Your recording:
37:92
🔁 0/5
مَا لَكُمۡ لَا تَنطِقُونَ ٩٢
Maa lakum laa tantiqoon
«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»
🎤 Your recording:
37:93
🔁 0/5
فَرَاغَ عَلَيۡهِمۡ ضَرۡبَۢا بِٱلۡيَمِينِ ٩٣
Faraagha `alaihim darbam bilyameen
በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡
🎤 Your recording:
37:94
🔁 0/5
فَأَقۡبَلُوٓاْ إِلَيۡهِ يَزِفُّونَ ٩٤
Fa aqbalooo ilaihi yaziffoon
ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡
🎤 Your recording:
37:95
🔁 0/5
قَالَ أَتَعۡبُدُونَ مَا تَنۡحِتُونَ ٩٥
Qaala ata`budoona maa tanhitoon
አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»
🎤 Your recording:
37:96
🔁 0/5
وَٱللَّهُ خَلَقَكُمۡ وَمَا تَعۡمَلُونَ ٩٦
Wallaahu khalaqakum wa maa ta`maloon
«አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን፡፡»
🎤 Your recording:
37:97
🔁 0/5
قَالُواْ ٱبۡنُواْ لَهُۥ بُنۡيَٰنًا فَأَلۡقُوهُ فِي ٱلۡجَحِيمِ ٩٧
Qaalub noo lahoo bun yaanan fa alqoohu fil jaheem
«ለእርሱም ግንብን ገንቡ በእሳት ነበልባል ውስጥ ጣሉትም» አሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:98
🔁 0/5
فَأَرَادُواْ بِهِۦ كَيۡدًا فَجَعَلۡنَٰهُمُ ٱلۡأَسۡفَلِينَ ٩٨
Fa araadoo bihee kaidan faja `alnaahumul asfaleen
በእርሱም ተንኮልን አሰቡ፡፡ ዝቅተኞችም አደረግናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:99
🔁 0/5
وَقَالَ إِنِّي ذَاهِبٌ إِلَىٰ رَبِّي سَيَهۡدِينِ ٩٩
Wa qaala innee zaahibun ilaa Rabbee sa yahdeen
አለም «እኔ ወደ ጌታዬ ኼያጅ ነኝ፡፡ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡»
🎤 Your recording:
37:100
🔁 0/5
رَبِّ هَبۡ لِي مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ١٠٠
Rabbi hab lee minas saaliheen
ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን (ልጅ) ስጠኝ፡፡
🎤 Your recording:
37:101
🔁 0/5
فَبَشَّرۡنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍ ١٠١
Fabashsharnaahu bighulaamin haleem
ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው፡፡
🎤 Your recording:
37:102
🔁 0/5
فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعۡيَ قَالَ يَٰبُنَيَّ إِنِّيٓ أَرَىٰ فِي ٱلۡمَنَامِ أَنِّيٓ أَذۡبَحُكَ فَٱنظُرۡ مَاذَا تَرَىٰۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفۡعَلۡ مَا تُؤۡمَرُۖ سَتَجِدُنِيٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ ١٠٢
Falamma balagha ma`a hus sa`ya qaala yaa buniya inneee araa fil manaami anneee azbahuka fanzur maazaa taraa; qaala yaaa abatif `al maa tu`maru satajidunee in shaaa`allaahu minas saabireen
ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡
🎤 Your recording:
37:103
🔁 0/5
فَلَمَّآ أَسۡلَمَا وَتَلَّهُۥ لِلۡجَبِينِ ١٠٣
Falammaaa aslamaa wa tallahoo liljabeen
ሁለቱም ትዕዛዙን በተቀበሉና በግንባሩም ጎን ላይ በጣለው ጊዜ (የሆነው ሆነ)፡፡
🎤 Your recording:
37:104
🔁 0/5
وَنَٰدَيۡنَٰهُ أَن يَٰٓإِبۡرَٰهِيمُ ١٠٤
Wa naadainaahu ai yaaaa Ibraheem
ጠራነውም፤ (አልነው) «ኢብራሂም ሆይ!
🎤 Your recording:
37:105
🔁 0/5
قَدۡ صَدَّقۡتَ ٱلرُّءۡيَآۚ إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ ١٠٥
Qad saddaqtar ru`yaa; innaa kazaalika najzil muhsineen
ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡» እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
🎤 Your recording:
37:106
🔁 0/5
إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلۡبَلَٰٓؤُاْ ٱلۡمُبِينُ ١٠٦
Inna haazaa lahuwal balaaa`ul mubeen
ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:107
🔁 0/5
وَفَدَيۡنَٰهُ بِذِبۡحٍ عَظِيمٍ ١٠٧
Wa fadainaahu bizibhin `azeem
በታላቅ ዕርድም (መስዋዕት) ተቤዠነው፡፡
🎤 Your recording:
37:108
🔁 0/5
وَتَرَكۡنَا عَلَيۡهِ فِي ٱلۡأٓخِرِينَ ١٠٨
Wa taraknaa `alaihi fil aakhireen
በእርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን አስቀረንለት፡፡
🎤 Your recording:
37:109
🔁 0/5
سَلَٰمٌ عَلَىٰٓ إِبۡرَٰهِيمَ ١٠٩
Salaamun `alaaa Ibraaheem
ሰላም በኢብራሂም ላይ ይሁን፡፡
🎤 Your recording:
37:110
🔁 0/5
كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ ١١٠
Kazaalika najzil muhsineen
እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
🎤 Your recording:
37:111
🔁 0/5
إِنَّهُۥ مِنۡ عِبَادِنَا ٱلۡمُؤۡمِنِينَ ١١١
Innahoo min `ibaadinal mu`mineen
እርሱ በእርግጥ ካመኑት ባሮቻችን ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:112
🔁 0/5
وَبَشَّرۡنَٰهُ بِإِسۡحَٰقَ نَبِيًّا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ١١٢
Wa bashsharnaahu bi Ishaaqa Nabiyayam minas saaliheen
በኢስሐቅም አበሰርነው፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡
🎤 Your recording:
37:113
🔁 0/5
وَبَٰرَكۡنَا عَلَيۡهِ وَعَلَىٰٓ إِسۡحَٰقَۚ وَمِن ذُرِّيَّتِهِمَا مُحۡسِنٌ وَظَالِمٌ لِّنَفۡسِهِۦ مُبِينٌ ١١٣
Wa baaraknaa `alaihi wa `alaaa Ishaaq; wa min zurriyya tihimaa muhsinunw wa zaalimul linafshihee mubeen
በእርሱና በኢስሐቅ ላይም ባረክን፡፡ ከሁለቱም ዘሮች በጎ ሠሪ አልለ፡፡ ለነፍሱ ግልጽ በዳይም አለ፡፡
🎤 Your recording:
37:114
🔁 0/5
وَلَقَدۡ مَنَنَّا عَلَىٰ مُوسَىٰ وَهَٰرُونَ ١١٤
Wa laqad mananna alaa Moosaa wa Haaroon
በሙሳና በሃሩን ላይም በእርግጥ ለገስን፡፡
🎤 Your recording:
37:115
🔁 0/5
وَنَجَّيۡنَٰهُمَا وَقَوۡمَهُمَا مِنَ ٱلۡكَرۡبِ ٱلۡعَظِيمِ ١١٥
Wa najjainaahumaa wa qawmahumaa minal karbil `azeem
እነርሱንም ሕዝቦቻቸውንም ከታላቅ ጭንቅ አዳንን፡፡
🎤 Your recording:
37:116
🔁 0/5
وَنَصَرۡنَٰهُمۡ فَكَانُواْ هُمُ ٱلۡغَٰلِبِينَ ١١٦
Wa nasarnaahum fakaanoo humul ghaalibeen
ረዳናቸውም፡፡ እነርሱም አሸናፊዎች ነበሩ፡፡
🎤 Your recording:
37:117
🔁 0/5
وَءَاتَيۡنَٰهُمَا ٱلۡكِتَٰبَ ٱلۡمُسۡتَبِينَ ١١٧
Wa aatainaahumal Kitaabal mustabeen
በጣም የተብራራውንም መጽሐፍ ሰጠናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:118
🔁 0/5
وَهَدَيۡنَٰهُمَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلۡمُسۡتَقِيمَ ١١٨
Wa hadainaahumus Siraatal Mustaqeem
ቀጥተኛውንም መንገድ መራናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:119
🔁 0/5
وَتَرَكۡنَا عَلَيۡهِمَا فِي ٱلۡأٓخِرِينَ ١١٩
Wa taraknaa `alaihimaa fil aakhireen
በሁለቱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንላቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:120
🔁 0/5
سَلَٰمٌ عَلَىٰ مُوسَىٰ وَهَٰرُونَ ١٢٠
Salaamun `alaa Moosaa wa Haaroon
ሰላም በሙሳና በሃሩን ላይ ይሁን፡፡
🎤 Your recording:
37:121
🔁 0/5
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ ١٢١
Innaa kazaalika najzil muhsineen
እኛ እንደዚሁ በጎ አድራጊዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
🎤 Your recording:
37:122
🔁 0/5
إِنَّهُمَا مِنۡ عِبَادِنَا ٱلۡمُؤۡمِنِينَ ١٢٢
Innahumaa min `ibaadinal mu`mineen
ሁለቱም በእርግጥ ከአመኑት ባሮቻችን ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:123
🔁 0/5
وَإِنَّ إِلۡيَاسَ لَمِنَ ٱلۡمُرۡسَلِينَ ١٢٣
Wa inna Ilyaasa laminal mursaleen
ኢልያስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:124
🔁 0/5
إِذۡ قَالَ لِقَوۡمِهِۦٓ أَلَا تَتَّقُونَ ١٢٤
Iz qaala liqawmiheee alaa tattaqoon
ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አላህን አትፈሩምን?
🎤 Your recording:
37:125
🔁 0/5
أَتَدۡعُونَ بَعۡلًا وَتَذَرُونَ أَحۡسَنَ ٱلۡخَٰلِقِينَ ١٢٥
Atad`oona Ba`lanw wa tazaroona ahsanal khaaliqeen
በዕልን ትገዛላችሁን? ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?
🎤 Your recording:
37:126
🔁 0/5
ٱللَّهَ رَبَّكُمۡ وَرَبَّ ءَابَآئِكُمُ ٱلۡأَوَّلِينَ ١٢٦
Allaaha Rabbakum wa Rabba aabaaa`ikumul awwaleen
አላህን ጌታችሁንና የቀድሞዎቹ አባቶቻችሁን ጌታ (ትተዋላችሁን)?
🎤 Your recording:
37:127
🔁 0/5
فَكَذَّبُوهُ فَإِنَّهُمۡ لَمُحۡضَرُونَ ١٢٧
Fakazzaboohu fa inna hum lamuhdaroon
አስተባበሉትም፡፡ ስለዚህ እነርሱ (ለቅጣት) የሚጣዱ ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:128
🔁 0/5
إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلۡمُخۡلَصِينَ ١٢٨
Illaa `ibaadal laahil mukhlaseen
ንጹሕ የተደረጉት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡
🎤 Your recording:
37:129
🔁 0/5
وَتَرَكۡنَا عَلَيۡهِ فِي ٱلۡأٓخِرِينَ ١٢٩
Wa taraknaa `alaihi fil aakhireen
በእርሱ ላይም በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንለት፡፡
🎤 Your recording:
37:130
🔁 0/5
سَلَٰمٌ عَلَىٰٓ إِلۡ يَاسِينَ ١٣٠
Salaamun `alaaa Ilyaaseen
ሰላም በኢልያሲን ላይ ይሁን፡፡
🎤 Your recording:
37:131
🔁 0/5
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجۡزِي ٱلۡمُحۡسِنِينَ ١٣١
Innaa kazaalika najzil muhsineen
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
🎤 Your recording:
37:132
🔁 0/5
إِنَّهُۥ مِنۡ عِبَادِنَا ٱلۡمُؤۡمِنِينَ ١٣٢
Innahoo min `ibaadinal mu`mineen
እርሱ በእርግጥ ከምእመናን ባሮቻችን ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:133
🔁 0/5
وَإِنَّ لُوطًا لَّمِنَ ٱلۡمُرۡسَلِينَ ١٣٣
Wa inna Lootal laminal mursaleen
ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:134
🔁 0/5
إِذۡ نَجَّيۡنَٰهُ وَأَهۡلَهُۥٓ أَجۡمَعِينَ ١٣٤
Iz najjainaahu wa ahlahooo ajma`een
እርሱንና ቤተሰቦቹን ሁሉንም በአዳንናቸው ጊዜ (አስታውስ)፡፡
🎤 Your recording:
37:135
🔁 0/5
إِلَّا عَجُوزًا فِي ٱلۡغَٰبِرِينَ ١٣٥
Illaa `ajoozan fil ghaabireen
(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር፡፡
🎤 Your recording:
37:136
🔁 0/5
ثُمَّ دَمَّرۡنَا ٱلۡأٓخَرِينَ ١٣٦
Summa dammarnal aakhareen
ከዚያም ሌሎቹን አጠፋን፡፡
🎤 Your recording:
37:137
🔁 0/5
وَإِنَّكُمۡ لَتَمُرُّونَ عَلَيۡهِم مُّصۡبِحِينَ ١٣٧
Wa innakum latamurroona `alaihim musbiheen
እናንተም ያነጋችሁ ስትሆኑ በእነርሱ (መኖሪያዎች) ላይ (በቀን) ታልፋላችሁ፡፡
🎤 Your recording:
37:138
🔁 0/5
وَبِٱلَّيۡلِۚ أَفَلَا تَعۡقِلُونَ ١٣٨
Wa billail; afalaa ta`qiloon
በሌሊትም (ታልፋላችሁ)፤ ልብም አታደርጉምን?
🎤 Your recording:
37:139
🔁 0/5
وَإِنَّ يُونُسَ لَمِنَ ٱلۡمُرۡسَلِينَ ١٣٩
Wa inna Yoonusa laminal mursaleen
ዩኑስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
🎤 Your recording:
37:140
🔁 0/5
إِذۡ أَبَقَ إِلَى ٱلۡفُلۡكِ ٱلۡمَشۡحُونِ ١٤٠
Iz abaqa ilal fulkil mash hoon
ወደ ተመላው መርከብ በኮበለለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
🎤 Your recording:
37:141
🔁 0/5
فَسَاهَمَ فَكَانَ مِنَ ٱلۡمُدۡحَضِينَ ١٤١
Fasaahama fakaana minal mudhadeen
ዕጣም ተጣጣለ፡፡ ከተሸነፉትም ሆነ፡፡
🎤 Your recording:
37:142
🔁 0/5
فَٱلۡتَقَمَهُ ٱلۡحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌ ١٤٢
Faltaqamahul hootu wa huwa muleem
እርሱም ተወቃሽ ሲሆን ዐሳው ዋጠው፡፡
🎤 Your recording:
37:143
🔁 0/5
فَلَوۡلَآ أَنَّهُۥ كَانَ مِنَ ٱلۡمُسَبِّحِينَ ١٤٣
Falaw laaa annahoo kaana minal musabbiheen
እርሱ ለጌታው ከአወዳሾቹ ባልሆነም ኖሮ፤
🎤 Your recording:
37:144
🔁 0/5
لَلَبِثَ فِي بَطۡنِهِۦٓ إِلَىٰ يَوۡمِ يُبۡعَثُونَ ١٤٤
Lalabisa fee batniheee ilaa Yawmi yub`asoon
እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ በሆዱ ውስጥ በቆየ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
37:145
🔁 0/5
۞ فَنَبَذۡنَٰهُ بِٱلۡعَرَآءِ وَهُوَ سَقِيمٌ ١٤٥
Fanabaznaahu bil`araaa`i wa huwa saqeem
እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው (በባሕር) ዳርቻ ላይ ጣልነውም፡፡
🎤 Your recording:
37:146
🔁 0/5
وَأَنۢبَتۡنَا عَلَيۡهِ شَجَرَةً مِّن يَقۡطِينٍ ١٤٦
Wa ambatnaa `alaihi shajaratam mai yaqteen
በእርሱም ላይ (በአጠገቡ) ከቅል የሆነችን ዛፍ አበቀልን፡፡
🎤 Your recording:
37:147
🔁 0/5
وَأَرۡسَلۡنَٰهُ إِلَىٰ مِاْئَةِ أَلۡفٍ أَوۡ يَزِيدُونَ ١٤٧
Wa arsalnaahu ilaa mi`ati alfin aw yazeedoon
ወደ መቶ ሺሕ ሰዎችም (ዳግመኛ) ላክነው፡፡ ከቶውንም ይጨምራሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:148
🔁 0/5
فَـَٔامَنُواْ فَمَتَّعۡنَٰهُمۡ إِلَىٰ حِينٍ ١٤٨
Fa aamanoo famatta` naahum ilaa heen
አመኑም፡፡ እስከ ጊዜ ድረስም አጣቀምናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:149
🔁 0/5
فَٱسۡتَفۡتِهِمۡ أَلِرَبِّكَ ٱلۡبَنَاتُ وَلَهُمُ ٱلۡبَنُونَ ١٤٩
Fastaftihim ali Rabbikal banaatu wa lahumul banoon
(የመካን ሰዎች) ጠይቃቸውም፡፡ «ለጌታህ ሴቶች ልጆች ለእነርሱም ወንዶች ልጆች ይኖራልን?»
🎤 Your recording:
37:150
🔁 0/5
أَمۡ خَلَقۡنَا ٱلۡمَلَٰٓئِكَةَ إِنَٰثًا وَهُمۡ شَٰهِدُونَ ١٥٠
Am khalaqnal malaaa`i kata inaasanw wa hm shaahidoon
ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን?
🎤 Your recording:
37:151
🔁 0/5
أَلَآ إِنَّهُم مِّنۡ إِفۡكِهِمۡ لَيَقُولُونَ ١٥١
Alaaa innahum min ifkihim la yaqooloon
ንቁ! እነርሱ ከቅጥፈታቸው (የተነሳ) ይላሉ፡-
🎤 Your recording:
37:152
🔁 0/5
وَلَدَ ٱللَّهُ وَإِنَّهُمۡ لَكَٰذِبُونَ ١٥٢
Waladal laahu wa innhum lakaaziboon
«አላህ (መላእክትን) ወለደ፡፡» እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:153
🔁 0/5
أَصۡطَفَى ٱلۡبَنَاتِ عَلَى ٱلۡبَنِينَ ١٥٣
Astafal banaati `alal baneen
በወንዶች ልጆች ላይ ይልቅ ሴቶችን ልጆች መረጥን?
🎤 Your recording:
37:154
🔁 0/5
مَا لَكُمۡ كَيۡفَ تَحۡكُمُونَ ١٥٤
Maa lakum kaifa tahkumoon
ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ!
🎤 Your recording:
37:155
🔁 0/5
أَفَلَا تَذَكَّرُونَ ١٥٥
Afalaa tazakkaroon
አትገነዘቡምን?
🎤 Your recording:
37:156
🔁 0/5
أَمۡ لَكُمۡ سُلۡطَٰنٌ مُّبِينٌ ١٥٦
Am lakum sultaanum mubeen
ወይስ ለእናንተ ግልጽ አስረጅ አላችሁን?
🎤 Your recording:
37:157
🔁 0/5
فَأۡتُواْ بِكِتَٰبِكُمۡ إِن كُنتُمۡ صَٰدِقِينَ ١٥٧
Faatoo bi Kitaabikum in kuntum saadiqeen
«እውነተኞች እንደ ሆናችሁ መጽሐፋችሁን አምጡ» (በላቸው)፡፡
🎤 Your recording:
37:158
🔁 0/5
وَجَعَلُواْ بَيۡنَهُۥ وَبَيۡنَ ٱلۡجِنَّةِ نَسَبًاۚ وَلَقَدۡ عَلِمَتِ ٱلۡجِنَّةُ إِنَّهُمۡ لَمُحۡضَرُونَ ١٥٨
Wa ja`aloo bainahoo wa bainal jinnati nasabaa; wa laqad `alimatil jinnatu innahum lamuhdaroon
በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡
🎤 Your recording:
37:159
🔁 0/5
سُبۡحَٰنَ ٱللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ ١٥٩
Subhaanal laahi `ammaa yasifoon
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
🎤 Your recording:
37:160
🔁 0/5
إِلَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلۡمُخۡلَصِينَ ١٦٠
Illaa `ibaadal laahil mukhlaseen
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
🎤 Your recording:
37:161
🔁 0/5
فَإِنَّكُمۡ وَمَا تَعۡبُدُونَ ١٦١
Fa innakum wa maa ta`ubdoon
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
🎤 Your recording:
37:162
🔁 0/5
مَآ أَنتُمۡ عَلَيۡهِ بِفَٰتِنِينَ ١٦٢
Maaa antum `alaihi befaaatineen
በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡
🎤 Your recording:
37:163
🔁 0/5
إِلَّا مَنۡ هُوَ صَالِ ٱلۡجَحِيمِ ١٦٣
Illaa man huwa saalil jaheem
ያንን እርሱ ገሀነምን ገቢ የሆነውን ሰው ቢሆን እንጅ፡፡
🎤 Your recording:
37:164
🔁 0/5
وَمَا مِنَّآ إِلَّا لَهُۥ مَقَامٌ مَّعۡلُومٌ ١٦٤
Wa maa minnasa illaa lahoo maqaamum ma`loom
(ጂብሪል አለ) ከእኛም አንድም የለም፤ ለእርሱ የታወቀ ደረጃ ያለው ቢሆን እንጅ፡፡
🎤 Your recording:
37:165
🔁 0/5
وَإِنَّا لَنَحۡنُ ٱلصَّآفُّونَ ١٦٥
Wa innaa llanah nus saaffoon
እኛም (ጌታን ለመግገዛት) ተሰላፊዎቹ እኛ ነን፡፡
🎤 Your recording:
37:166
🔁 0/5
وَإِنَّا لَنَحۡنُ ٱلۡمُسَبِّحُونَ ١٦٦
Wa innaa lanah nul musabbihoon
እኛም (አላህን) አጥሪዎቹ እኛ ነን፡፡
🎤 Your recording:
37:167
🔁 0/5
وَإِن كَانُواْ لَيَقُولُونَ ١٦٧
Wa in kaanoo la yaqooloon
እነርሱም (ከሓዲዎቹ) በእርግጥ ይሉ ነበሩ፡-
🎤 Your recording:
37:168
🔁 0/5
لَوۡ أَنَّ عِندَنَا ذِكۡرًا مِّنَ ٱلۡأَوَّلِينَ ١٦٨
Law anna `indana zikram minal awwaleen
«ከቀድሞዎቹ (መጻሕፍት) ገሳጭ መጽሐፍ እኛ ዘንድ በነበረን ኖሮ፤
🎤 Your recording:
37:169
🔁 0/5
لَكُنَّا عِبَادَ ٱللَّهِ ٱلۡمُخۡلَصِينَ ١٦٩
Lakunna `ibaadal laahil mukhlaseen
«የአላህ ምርጦች ባሮች በሆን ነበር፡፡»
🎤 Your recording:
37:170
🔁 0/5
فَكَفَرُواْ بِهِۦۖ فَسَوۡفَ يَعۡلَمُونَ ١٧٠
Fakafaroo bihee fasawfa ya`lamoon
ግን (ቁርኣኑ በመጣላቸው ጊዜ) በእርሱ ካዱ፡፡ ወደፊትም በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:171
🔁 0/5
وَلَقَدۡ سَبَقَتۡ كَلِمَتُنَا لِعِبَادِنَا ٱلۡمُرۡسَلِينَ ١٧١
Wa laqad sabaqat Kalimatunaa li`ibaadinal mursa leen
(የእርዳታ) ቃላችንም መልክተኞች ለሆኑት ባሮቻችን በእውነት አልፋለች፡፡
🎤 Your recording:
37:172
🔁 0/5
إِنَّهُمۡ لَهُمُ ٱلۡمَنصُورُونَ ١٧٢
Innaa hum lahumul mansooroon
እነርሱ ተረጂዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:173
🔁 0/5
وَإِنَّ جُندَنَا لَهُمُ ٱلۡغَٰلِبُونَ ١٧٣
Wa inna jundana lahumul ghaaliboon
ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ አሸናፊዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:174
🔁 0/5
فَتَوَلَّ عَنۡهُمۡ حَتَّىٰ حِينٍ ١٧٤
Fatawalla `anhum hatta heen
ከእነርሱም (ከመካ ከሓዲዎች) እስከ ጥቂት ጊዜ ድረስ ዙር (ተዋቸው)፡፡
🎤 Your recording:
37:175
🔁 0/5
وَأَبۡصِرۡهُمۡ فَسَوۡفَ يُبۡصِرُونَ ١٧٥
Wa absirhum fasawfa yubsiroon
እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:176
🔁 0/5
أَفَبِعَذَابِنَا يَسۡتَعۡجِلُونَ ١٧٦
Afabi`azaabinaa yasta`jiloon
በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?
🎤 Your recording:
37:177
🔁 0/5
فَإِذَا نَزَلَ بِسَاحَتِهِمۡ فَسَآءَ صَبَاحُ ٱلۡمُنذَرِينَ ١٧٧
Fa izaa nazala bisaahatihim fasaaa`a sabaahul munzareen
በቀያቸውም በወረደ ጊዜ የተስፈራሪዎቹ ንጋት ከፋ!
🎤 Your recording:
37:178
🔁 0/5
وَتَوَلَّ عَنۡهُمۡ حَتَّىٰ حِينٍ ١٧٨
Wa tawalla `anhum hattaa heen
እነርሱንም እስከ (ጥቂት) ጊዜ ድረስ ተዋቸው፡፡
🎤 Your recording:
37:179
🔁 0/5
وَأَبۡصِرۡ فَسَوۡفَ يُبۡصِرُونَ ١٧٩
Wa absir fasawfa yubsiroon
ተመልከትም በእርግጥም ያያሉ፡፡
🎤 Your recording:
37:180
🔁 0/5
سُبۡحَٰنَ رَبِّكَ رَبِّ ٱلۡعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ ١٨٠
Subhaana Rabbika Rabbil `izzati `amma yasifoon
የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡
🎤 Your recording:
37:181
🔁 0/5
وَسَلَٰمٌ عَلَى ٱلۡمُرۡسَلِينَ ١٨١
Wa salaamun `alalmursaleen
በመልክተኞቹም ላይ ሰላም ይኹኑ፤
🎤 Your recording:
37:182
🔁 0/5
وَٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ ١٨٢
Walhamdu lillaahi Rabbil `aalameen
ምስጋናም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፡፡
🎤 Your recording:
💡 Tap any hidden word to reveal it temporarily — your progress is saved automatically in this browser.
العربيةEnglishBahasa IndonesiaTürkçeРусскийفارسیFrançaisاردوবাংলাDeutschEspañol中文हिन्दीPortuguêsItalianoภาษาไทยPolskiNederlandsShqipKiswahiliO'zbekதமிழ்MelayuBosanskiSoomaaliAzərbaycanکوردی한국어日本語SvenskaDanskNorskپښتوമലയാളംසිංහලTamazightHausaአማርኛБългарскиТоҷикӣҚазақшаFilipinoسنڌيYorùbáFulfuldeТатарчаئۇيغۇرچەКыргызчаਪੰਜਾਬੀJawaతెలుగుမြန်မာગુજરાતીOromoमराठीTiếng ViệtMalagasyНохчийнWolofދިވެހިಕನ್ನಡУкраїнськаΕλληνικάქართულიខ្មែរدریQafar afMaranaoनेपाली
ቅዱስ ቁርኣን
Tuesday, August 18, 2026
Don't forget us in your sincere prayers







