🔥 0 day streak
📖 Long surah — split into smaller parts to help you focus (52 አንቀጽ)
📚 All Surahs
30%
🎤 Tap the microphone icon 🎙️ next to any verse to record yourself reciting it, then listen back and compare with the reciter.
0/52
68:1 🔁 0/5
نٓۚ وَٱلۡقَلَمِ وَمَا يَسۡطُرُونَ  ۝١
Noon; walqalami wa maa yasturoon
ነ.(ኑን)፤ በብርእ እምላለሁ በዚያም (መልአኮች) በሚጽፉት፡፡
🎤 Your recording:
68:2 🔁 0/5
مَآ أَنتَ بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ بِمَجۡنُونٍ  ۝٢
Maa anta bini`mati Rabbika bimajnoon
አንተ በጌታህ ጸጋ የተጎናጸፍክ ስትኾን ዕብድ አይደለህም፡፡
🎤 Your recording:
68:3 🔁 0/5
وَإِنَّ لَكَ لَأَجۡرًا غَيۡرَ مَمۡنُونٍ  ۝٣
Wa inna laka la ajran ghaira mamnoon
ላንተም (ከጌታህ) የማይቋረጥ ዋጋ በእርግጥ አልለህ፡፡
🎤 Your recording:
68:4 🔁 0/5
وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ  ۝٤
Wa innaka la`alaa khuluqin `azeem
አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ፡፡
🎤 Your recording:
68:5 🔁 0/5
فَسَتُبۡصِرُ وَيُبۡصِرُونَ  ۝٥
Fasatubsiru wa yubsiroon
ወደፊትም ታያለህ፤ ያያሉም፡፡
🎤 Your recording:
68:6 🔁 0/5
بِأَييِّكُمُ ٱلۡمَفۡتُونُ  ۝٦
Bi ayyikumul maftoon
ዕብደት በማንኛችሁ እንዳልለ፡፡
🎤 Your recording:
68:7 🔁 0/5
إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعۡلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ وَهُوَ أَعۡلَمُ بِٱلۡمُهۡتَدِينَ  ۝٧
Innaa Rabbaka Huwa a`lamu biman dalla `an sabeelihee wa Huwa a`lamu bilmuhtadeen
ጌታህ እርሱ ከመንገዱ የተሳሳተውን ሰው ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ተመሪዎቹን ዐዋቂ ነው፡፡
🎤 Your recording:
68:8 🔁 0/5
فَلَا تُطِعِ ٱلۡمُكَذِّبِينَ  ۝٨
Falaa tuti`il mukazzibeen
ለአስተባባዮችም አትታዝዙ፡፡
🎤 Your recording:
68:9 🔁 0/5
وَدُّواْ لَوۡ تُدۡهِنُ فَيُدۡهِنُونَ  ۝٩
Waddoo law tudhinu fa-yudhinoon
ብትመሳሰላቸውና ቢመሳሰሉህ ተመኙ፡፡
🎤 Your recording:
68:10 🔁 0/5
وَلَا تُطِعۡ كُلَّ حَلَّافٍ مَّهِينٍ  ۝١٠
Wa laa tuti` kulla hallaa fim maheen
ወራዳንም ሁሉ አትታዘዝ፡፡
🎤 Your recording:
68:11 🔁 0/5
هَمَّازٍ مَّشَّآءِۭ بِنَمِيمٍ  ۝١١
Hammaazim mash shaaa`im binameem
ሰውን አነዋሪንና በማሳበቅ ኼያጅን፡፡
🎤 Your recording:
68:12 🔁 0/5
مَّنَّاعٍ لِّلۡخَيۡرِ مُعۡتَدٍ أَثِيمٍ  ۝١٢
Mannaa`il lilkhairi mu`tadin aseem
ለበጎ ነገር በጣም ከልካይን፣ ወሰን አላፊን፣ ኃጢአተኛን፤
🎤 Your recording:
68:13 🔁 0/5
عُتُلِّۭ بَعۡدَ ذَٰلِكَ زَنِيمٍ  ۝١٣
Utullim ba`da zaalika zaneem
ልበ ደረቅን፣ ከዚህ በኋላ ዲቃላን (ሁሉ አትታዘዝ)፡፡
🎤 Your recording:
68:14 🔁 0/5
أَن كَانَ ذَا مَالٍ وَبَنِينَ  ۝١٤
An kaana zaa maalinw-wa baneen
የገንዘብና የልጆች ባለቤት በመኾኑ (ያስተባብላል)፡፡
🎤 Your recording:
68:15 🔁 0/5
إِذَا تُتۡلَىٰ عَلَيۡهِ ءَايَٰتُنَا قَالَ أَسَٰطِيرُ ٱلۡأَوَّلِينَ  ۝١٥
Izaa tutlaa `alaihi aayaatunaa qaala asaateerul awwaleen
በእርሱ ላይ አንቀጾቻችን በሚነበቡ ጊዜ «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናቸው» ይላል፡፡
🎤 Your recording:
68:16 🔁 0/5
سَنَسِمُهُۥ عَلَى ٱلۡخُرۡطُومِ  ۝١٦
Sanasimuhoo `alal khurtoom
በአፍንጫው ላይ በእርግጥ (የሚነወርበት) ምልክት እናደርግበታለን፡፡
🎤 Your recording:
68:17 🔁 0/5
إِنَّا بَلَوۡنَٰهُمۡ كَمَا بَلَوۡنَآ أَصۡحَٰبَ ٱلۡجَنَّةِ إِذۡ أَقۡسَمُواْ لَيَصۡرِمُنَّهَا مُصۡبِحِينَ  ۝١٧
Innaa balawnaahum kamaa balawnaaa As-haabal jannati iz `aqsamoo la-yasri munnahaa musbiheen
እኛ የአትክልቲቱን ባለቤቶቸ እንደ ሞከርን (የመካን ሰዎች) ሞከርናቸው፡፡ ማልደው (ፍሬዋን) ሊለቅሟት በማሉ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
68:18 🔁 0/5
وَلَا يَسۡتَثۡنُونَ  ۝١٨
Wa laa yastasnoon
(በመሓላቸው) አያስቀሩምም፡፡
🎤 Your recording:
68:19 🔁 0/5
فَطَافَ عَلَيۡهَا طَآئِفٌ مِّن رَّبِّكَ وَهُمۡ نَآئِمُونَ  ۝١٩
Fataafa `alaihaa taaa`i fum mir rabbika wa hum naaa`imoon
እነርሱ የተኙ ኾነውም ሳሉ ከጌታህ የኾነ ዟሪ በእርሷ ላይ ዞረባት፡፡
🎤 Your recording:
68:20 🔁 0/5
فَأَصۡبَحَتۡ كَٱلصَّرِيمِ  ۝٢٠
Fa asbahat kassareem
እንደ ሌሊት ጨለማም ኾና አነጋች፤ (ከሰለች)፡፡
🎤 Your recording:
68:21 🔁 0/5
فَتَنَادَوۡاْ مُصۡبِحِينَ  ۝٢١
Fatanaadaw musbiheen
ያነጉም ኾነው ተጠራሩ፡፡
🎤 Your recording:
68:22 🔁 0/5
أَنِ ٱغۡدُواْ عَلَىٰ حَرۡثِكُمۡ إِن كُنتُمۡ صَٰرِمِينَ  ۝٢٢
Anighdoo `alaa harsikum in kuntum saarimeen
«ቆራጮች እንደ ኾናችሁ በእርሻቸሁ ላይ ማልዱ» በማለት፡፡
🎤 Your recording:
68:23 🔁 0/5
فَٱنطَلَقُواْ وَهُمۡ يَتَخَٰفَتُونَ  ۝٢٣
Fantalaqoo wa hum yatakhaafatoon
እነርሱ የሚንሾካሾኩ ኾነው ኼዱም፡፡
🎤 Your recording:
68:24 🔁 0/5
أَن لَّا يَدۡخُلَنَّهَا ٱلۡيَوۡمَ عَلَيۡكُم مِّسۡكِينٌ  ۝٢٤
Al laa yadkhulannahal yawma `alaikum miskeen
ዛሬ በእናንተ ላይ ድኻ እንዳይገባት በማለት፡፡
🎤 Your recording:
68:25 🔁 0/5
وَغَدَوۡاْ عَلَىٰ حَرۡدٍ قَٰدِرِينَ  ۝٢٥
Wa ghadaw `alaa hardin qaadireen
(ድኾችን) በመከልከልም ላይ (በሐሳባቸው) ቻዮች ኾነው ማለዱ፡፡
🎤 Your recording:
68:26 🔁 0/5
فَلَمَّا رَأَوۡهَا قَالُوٓاْ إِنَّا لَضَآلُّونَ  ۝٢٦
Falammaa ra awhaa qaalooo innaa ladaaalloon
(ተቃጥላ) ባዩዋትም ጊዜ «እኛ በእርግጥ ተሳሳቾች ነን» አሉ፡፡
🎤 Your recording:
68:27 🔁 0/5
بَلۡ نَحۡنُ مَحۡرُومُونَ  ۝٢٧
Bal nahnu mahroomoon
«ይልቁንም እኛ የተከለከልን ነን» አሉ፡፡
🎤 Your recording:
68:28 🔁 0/5
قَالَ أَوۡسَطُهُمۡ أَلَمۡ أَقُل لَّكُمۡ لَوۡلَا تُسَبِّحُونَ  ۝٢٨
Qaala awsatuhum alam aqul lakum law laa tusabbihoon
ትክክለኛቸው «ለእናንተ አላህን ለምን አታጠሩም አላልኳችሁምን?» አላቸው፡፡
🎤 Your recording:
68:29 🔁 0/5
قَالُواْ سُبۡحَٰنَ رَبِّنَآ إِنَّا كُنَّا ظَٰلِمِينَ  ۝٢٩
Qaaloo subhaana rabbinaaa innaa kunnaa zaalimeen
«ጌታችን ጥራት ይገባው፡፡ እኛ በዳዮች ነበርን፤» አሉ፡፡
🎤 Your recording:
68:30 🔁 0/5
فَأَقۡبَلَ بَعۡضُهُمۡ عَلَىٰ بَعۡضٍ يَتَلَٰوَمُونَ  ۝٣٠
Fa aqbala ba`duhum `alaa ba`diny yatalaawamoon
የሚወቃቀሱም ኾነው ከፊሎቻቸው በከፊሉ ላይ መጡ፡፡
🎤 Your recording:
68:31 🔁 0/5
قَالُواْ يَٰوَيۡلَنَآ إِنَّا كُنَّا طَٰغِينَ  ۝٣١
Qaaloo yaa wailanaaa innaa kunnaa taagheen
«ዋ ጥፋታችን! እኛ ድንበር አላፊዎች ነበርን፤» አሉ፡፡
🎤 Your recording:
68:32 🔁 0/5
عَسَىٰ رَبُّنَآ أَن يُبۡدِلَنَا خَيۡرًا مِّنۡهَآ إِنَّآ إِلَىٰ رَبِّنَا رَٰغِبُونَ  ۝٣٢
Asaa rabbunaaa any yubdilanaa khairam minhaaa innaaa ilaa rabbinaa raaghiboon
«ጌታችን ከእርሷ የተሻለን (አትክልት) ሊለውጠን ይከጀላል፡፡ እኛ ወደ ጌታችን ከጃዮች ነን፤» (አሉ)፡፡
🎤 Your recording:
68:33 🔁 0/5
كَذَٰلِكَ ٱلۡعَذَابُۖ وَلَعَذَابُ ٱلۡأٓخِرَةِ أَكۡبَرُۚ لَوۡ كَانُواْ يَعۡلَمُونَ  ۝٣٣
Kazaalikal azaab, wa la`azaabul aakhirati akbar; law kaanoo ya`lamoon
ቅጣቱ እንደዚሁ ነው፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ቅጣት ታላቅ ነው፡፡ የሚያውቁት በኾኑ ኖሮ (በተጠነቀቁ ነበር)፡፡
🎤 Your recording:
68:34 🔁 0/5
إِنَّ لِلۡمُتَّقِينَ عِندَ رَبِّهِمۡ جَنَّٰتِ ٱلنَّعِيمِ  ۝٣٤
Inna lilmuttaqeena `inda rabbihim jannaatin na`eem
ለጥንቁቆቹ በጌታቸው ዘንድ መጠቀሚያ ገነቶች አሏቸው፡፡
🎤 Your recording:
68:35 🔁 0/5
أَفَنَجۡعَلُ ٱلۡمُسۡلِمِينَ كَٱلۡمُجۡرِمِينَ  ۝٣٥
Afanaj`alul muslimeena kalmujrimeen
ሙስሊሞቹን እንደ ከሓዲዎች እናደርጋለን?
🎤 Your recording:
68:36 🔁 0/5
مَا لَكُمۡ كَيۡفَ تَحۡكُمُونَ  ۝٣٦
Maa lakum kaifa tahhkumoon
ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ፡፡
🎤 Your recording:
68:37 🔁 0/5
أَمۡ لَكُمۡ كِتَٰبٌ فِيهِ تَدۡرُسُونَ  ۝٣٧
Am lakum kitaabun feehi tadrusoon
በእውነቱ ለእናንተ በእርሱ የምታጠኑበት መጽሐፍ አላችሁን?
🎤 Your recording:
68:38 🔁 0/5
إِنَّ لَكُمۡ فِيهِ لَمَا تَخَيَّرُونَ  ۝٣٨
Inna lakum feehi lamaa takhaiyaroon
በውስጡ ለእናንተ የምትመርጡት አላችሁ (የሚል)
🎤 Your recording:
68:39 🔁 0/5
أَمۡ لَكُمۡ أَيۡمَٰنٌ عَلَيۡنَا بَٰلِغَةٌ إِلَىٰ يَوۡمِ ٱلۡقِيَٰمَةِ إِنَّ لَكُمۡ لَمَا تَحۡكُمُونَ  ۝٣٩
Am lakum aymaanun `alainaa baalighatun ilaa yawmil qiyaamati inna lakum lamaa tahkumoon
ወይስ ለእናንተ የምትፈርዱት አላችሁ በማለት (ቃል ኪዳን የገባንላችሁ) እስከ ትንሣኤ ቀን ደራሽ የኾኑ መሓላዎች ለእናንተ በእኛ ላይ አሏችሁን?
🎤 Your recording:
68:40 🔁 0/5
سَلۡهُمۡ أَيُّهُم بِذَٰلِكَ زَعِيمٌ  ۝٤٠
Salhum ayyuhum bizaa lika za`eem
በዚህ ማንኛቸው ተያያዥ እንደ ኾነ ጠይቃቸው፡፡
🎤 Your recording:
68:41 🔁 0/5
أَمۡ لَهُمۡ شُرَكَآءُ فَلۡيَأۡتُواْ بِشُرَكَآئِهِمۡ إِن كَانُواْ صَٰدِقِينَ  ۝٤١
Am lahum shurakaaa`u falyaatoo bishurakaaa `ihim in kaanoo saadiqeen
ወይስ ለእነርሱ (በፍርዳቸው ተስማሚ) «ተጋሪዎች» አሏቸውን? እውነተኞችም እንደኾኑ «ተጋሪዎቻቸውን» ያምጡ፡፡
🎤 Your recording:
68:42 🔁 0/5
يَوۡمَ يُكۡشَفُ عَن سَاقٍ وَيُدۡعَوۡنَ إِلَى ٱلسُّجُودِ فَلَا يَسۡتَطِيعُونَ  ۝٤٢
Yawma yukshafu `am saaqinw wa yud`awna ilas sujoodi falaa yastatee`oon
ባት የሚገለጥበትን (ከሓዲዎች) ወደ መስገድም የሚጥጠሩበትንና የማይችሉበት ቀን (አስታውስ)፡፡
🎤 Your recording:
68:43 🔁 0/5
خَٰشِعَةً أَبۡصَٰرُهُمۡ تَرۡهَقُهُمۡ ذِلَّةٌۖ وَقَدۡ كَانُواْ يُدۡعَوۡنَ إِلَى ٱلسُّجُودِ وَهُمۡ سَٰلِمُونَ  ۝٤٣
Khaashi`atan absaaruhum tarhaquhum zillatunw wa qad kaanoo yud`awna ilassujoodi wa hum saalimoon
ዓይኖቻቸው የፈሩ ውርደት የምትሸፍናቸው ሲኾኑ፤ (ወደ ስግደት የሚጠሩበትን)፤ እነርሱም (በምድረ ዓለም) ደህና ኾነው ሳሉ ወደ ስግደት በእርግጥ ይጠሩ ነበሩ፡፡
🎤 Your recording:
68:44 🔁 0/5
فَذَرۡنِي وَمَن يُكَذِّبُ بِهَٰذَا ٱلۡحَدِيثِۖ سَنَسۡتَدۡرِجُهُم مِّنۡ حَيۡثُ لَا يَعۡلَمُونَ  ۝٤٤
Fazarnee wa many yukazzibu bihaazal hadeesi sanastad rijuhum min haisu laa ya`lamoon
በዚህም ንግግር ከሚያስተባብሉት ሰዎች ጋር ተዎኝ፡፡ (እነርሱን እኔ እበቃሃለሁ)፡፡ ከማያውቁት ስፍራ አዘናግተን እንይዛቸዋለን፡፡
🎤 Your recording:
68:45 🔁 0/5
وَأُمۡلِي لَهُمۡۚ إِنَّ كَيۡدِي مَتِينٌ  ۝٤٥
Wa umlee lahum; inna kaidee mateen
እነርሱንም አዘገያለሁ፡፡ ዘዴዬ ብርቱ ነውና፡፡
🎤 Your recording:
68:46 🔁 0/5
أَمۡ تَسۡـَٔلُهُمۡ أَجۡرًا فَهُم مِّن مَّغۡرَمٍ مُّثۡقَلُونَ  ۝٤٦
Am tas`aluhum ajran fahum mim maghramim musqaloon
በእውነቱ ዋጋን ትጠይቃቸዋለህን? ስለዚህ እነርሱ ከዕዳ የተከበዱ ናቸውን?
🎤 Your recording:
68:47 🔁 0/5
أَمۡ عِندَهُمُ ٱلۡغَيۡبُ فَهُمۡ يَكۡتُبُونَ  ۝٤٧
Am `indahumul ghaibu fahum yaktuboon
ወይስ እነርሱ ዘንድ የሩቁ ምስጢር ዕውቀት አልለን? ስለዚህ እነርሱ ይጽፋሉን?
🎤 Your recording:
68:48 🔁 0/5
فَٱصۡبِرۡ لِحُكۡمِ رَبِّكَ وَلَا تَكُن كَصَاحِبِ ٱلۡحُوتِ إِذۡ نَادَىٰ وَهُوَ مَكۡظُومٌ  ۝٤٨
Fasbir lihkmi rabbika wa laa takun kasaahibil boot; iz naadaa wa huwa makzoom
ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ (በመበሳጨትና ባለ መታገሥ) እንደ ዓሣው ባለቤትም (እንደ ዮናስ) አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ (ጌታውን) በተጣራ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
68:49 🔁 0/5
لَّوۡلَآ أَن تَدَٰرَكَهُۥ نِعۡمَةٌ مِّن رَّبِّهِۦ لَنُبِذَ بِٱلۡعَرَآءِ وَهُوَ مَذۡمُومٌ  ۝٤٩
Law laaa an tadaara kahoo ni`matum mir rabbihee lanubiza bil`araaa`i wa huwa mazmoom
ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በምድረ በዳ ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
68:50 🔁 0/5
فَٱجۡتَبَٰهُ رَبُّهُۥ فَجَعَلَهُۥ مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ  ۝٥٠
Fajtabaahu rabbuhoo faja`alahoo minas saaliheen
ጌታውም (በነቢይነት) መረጠው፡፡ ከደጋጎቹም አደረገው፡፡
🎤 Your recording:
68:51 🔁 0/5
وَإِن يَكَادُ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ لَيُزۡلِقُونَكَ بِأَبۡصَٰرِهِمۡ لَمَّا سَمِعُواْ ٱلذِّكۡرَ وَيَقُولُونَ إِنَّهُۥ لَمَجۡنُونٌ  ۝٥١
Wa iny-yakaadul lazeena kafaroo la-yuzliqoonaka biabsaarihim lammaa saml`uz-Zikra wa yaqooloona innahoo lamajnoon
እነሆ እነዚያም የካዱት ሰዎች ቁርኣኑን በሰሙ ጊዜ በዓይኖቻቸው ሊጥሉህ (ሊያጠፉህ) ይቀርባሉ፡፡ «እርሱም በእርግጥ ዕብድ ነው» ይላሉ፡፡
🎤 Your recording:
68:52 🔁 0/5
وَمَا هُوَ إِلَّا ذِكۡرٌ لِّلۡعَٰلَمِينَ  ۝٥٢
Wa maa huwa illaa zikrul lil`aalameen
ግን እርሱ (ቁርኣን) ለዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
🎤 Your recording:
💡 Tap any hidden word to reveal it temporarily — your progress is saved automatically in this browser.

🎉
🎊 Well Done! Memorization Complete
Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers