🔥 0 day streak
📖 Long surah — split into smaller parts to help you focus (52 አንቀጽ)
0/52
69:1
🔁 0/5
ٱلۡحَآقَّةُ ١
Al haaaqqah
እውነትን አረጋጋጪቱ (ትንሣኤ)፡፡
🎤 Your recording:
69:2
🔁 0/5
مَا ٱلۡحَآقَّةُ ٢
Mal haaaqqah
አረጋጋጪቱም (እርሷ) ምንድን ናት!
🎤 Your recording:
69:3
🔁 0/5
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحَآقَّةُ ٣
Wa maaa adraaka mal haaaqqah
አረጋጋጪቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
🎤 Your recording:
69:4
🔁 0/5
كَذَّبَتۡ ثَمُودُ وَعَادُۢ بِٱلۡقَارِعَةِ ٤
Kazzabat samoodu wa `Aadum bil qaari`ah
ሰሙድና ዓድ በቆርቋሪይቱ (ትንሣኤ) አስተባበሉ፡፡
🎤 Your recording:
69:5
🔁 0/5
فَأَمَّا ثَمُودُ فَأُهۡلِكُواْ بِٱلطَّاغِيَةِ ٥
Fa-ammaa Samoodu fauhlikoo bittaaghiyah
ሠሙድማ ወሰን በሌላት ጩኸት ተጠፋ፤ (ተወደሙ)፡፡
🎤 Your recording:
69:6
🔁 0/5
وَأَمَّا عَادٌ فَأُهۡلِكُواْ بِرِيحٍ صَرۡصَرٍ عَاتِيَةٍ ٦
Wa ammaa `Aadun fa uhlikoo bireehin sarsarin `aatiyah
ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ፡፡
🎤 Your recording:
69:7
🔁 0/5
سَخَّرَهَا عَلَيۡهِمۡ سَبۡعَ لَيَالٍ وَثَمَٰنِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًاۖ فَتَرَى ٱلۡقَوۡمَ فِيهَا صَرۡعَىٰ كَأَنَّهُمۡ أَعۡجَازُ نَخۡلٍ خَاوِيَةٍ ٧
Sakhkharahaa `alaihim sab`a la yaalinw wa samaaniyata ayyaamin husooman fataral qawma feehaa sar`aa ka annahum a`jaazu nakhlin khaawiyah
ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት፡፡ ሕዝቦቹንም፤ በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡
🎤 Your recording:
69:8
🔁 0/5
فَهَلۡ تَرَىٰ لَهُم مِّنۢ بَاقِيَةٍ ٨
Fahal taraa lahum mim baaqiyah
ለእነርሱም ቀሪን ታያለህን?
🎤 Your recording:
69:9
🔁 0/5
وَجَآءَ فِرۡعَوۡنُ وَمَن قَبۡلَهُۥ وَٱلۡمُؤۡتَفِكَٰتُ بِٱلۡخَاطِئَةِ ٩
Wa jaaa`a Firawnu wa man qablahoo wal mu`tafikaatu bilhaati`ah
ፈርዖን ከበፊቱ የነበሩትም ሰዎች ተገልባጮቹም (ከተሞች) በኀጢአት (ሥራዎች) መጡ፡፡
🎤 Your recording:
69:10
🔁 0/5
فَعَصَوۡاْ رَسُولَ رَبِّهِمۡ فَأَخَذَهُمۡ أَخۡذَةً رَّابِيَةً ١٠
Fa`ansaw Rasoola Rabbihim fa akhazahum akhzatar raabiyah
የጌታቸውንም መልእክተኛ ትዕዛዝ ጣሱ፡፡ የበረታችንም አያያዝ ያዛቸው፡፡
🎤 Your recording:
69:11
🔁 0/5
إِنَّا لَمَّا طَغَا ٱلۡمَآءُ حَمَلۡنَٰكُمۡ فِي ٱلۡجَارِيَةِ ١١
Innaa lammaa taghal maaa`u hamalnaakum fil jaariyah
እኛ ውሃው ባየለ ጊዜ በተንሻላይቱ ታንኳ ውስጥ ጫንናችሁ፡፡
🎤 Your recording:
69:12
🔁 0/5
لِنَجۡعَلَهَا لَكُمۡ تَذۡكِرَةً وَتَعِيَهَآ أُذُنٌ وَٰعِيَةٌ ١٢
Linaj`alahaa lakum tazki ratanw-wa ta`iyahaa unzununw waa`iyah
ለእናንተ መገሰጫ ልናደርጋት አጥኒ የኾነችም ጆሮ ታጠናት ዘንድ፡፡
🎤 Your recording:
69:13
🔁 0/5
فَإِذَا نُفِخَ فِي ٱلصُّورِ نَفۡخَةٌ وَٰحِدَةٌ ١٣
Fa izaa nufikha fis soori nafkhatunw waahidah
በቀንዱም አንዲት መንነፋት በተነፋች ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
69:14
🔁 0/5
وَحُمِلَتِ ٱلۡأَرۡضُ وَٱلۡجِبَالُ فَدُكَّتَا دَكَّةً وَٰحِدَةً ١٤
Wa humilatil ardu wal jibaalu fadukkataa dakkatanw waahidah
ምድርና ጋራዎችም (ከስፍራቸው) በተነሱና አንዲትን መሰባበር በተሰባበሩ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
69:15
🔁 0/5
فَيَوۡمَئِذٍ وَقَعَتِ ٱلۡوَاقِعَةُ ١٥
Fa yawma`izinw waqa`atil waaqi`ah
በዚያ ቀን ኋኝቱ (ትንሣኤ) ትኾናለች፡፡
🎤 Your recording:
69:16
🔁 0/5
وَٱنشَقَّتِ ٱلسَّمَآءُ فَهِيَ يَوۡمَئِذٍ وَاهِيَةٌ ١٦
Wanshaqqatis samaaa`u fahiya yawma `izinw-waahiyah
ሰማይም ትቀደዳለች፡፡ ስለዚህ እርሷ በዚያ ቀን ደካማ ናት፡፡
🎤 Your recording:
69:17
🔁 0/5
وَٱلۡمَلَكُ عَلَىٰٓ أَرۡجَآئِهَاۚ وَيَحۡمِلُ عَرۡشَ رَبِّكَ فَوۡقَهُمۡ يَوۡمَئِذٍ ثَمَٰنِيَةٌ ١٧
Wal malaku `alaaa arjaaa`ihaa; wa yahmilu `Arsha Rabbika fawqahum yawma`izin samaaniyah
መላእክትም በየጫፎችዋ ላይ ይኾናሉ፡፡ የጌታህንም ዐርሽ በዚያ ቀን ስምንት መላእክት ከበላያቸው ይሸከማሉ፡፡
🎤 Your recording:
69:18
🔁 0/5
يَوۡمَئِذٍ تُعۡرَضُونَ لَا تَخۡفَىٰ مِنكُمۡ خَافِيَةٌ ١٨
Yawma`izin tu`radoona laa takhfaa min kum khaafiyah
በዚያ ቀን ከእናንተ ተደባቂ (ነገሮች) የማይደበቁ ሲኾኑ ትቅቀረባላችሁ፡፡
🎤 Your recording:
69:19
🔁 0/5
فَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ فَيَقُولُ هَآؤُمُ ٱقۡرَءُواْ كِتَٰبِيَهۡ ١٩
Fa ammaa man ootiya kitaabahoo biyameenihee fa yaqoolu haaa`umuq ra`oo kitaabiyah
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ (ለጓደኞቹ) «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል፡፡
🎤 Your recording:
69:20
🔁 0/5
إِنِّي ظَنَنتُ أَنِّي مُلَٰقٍ حِسَابِيَهۡ ٢٠
Innee zannantu annee mulaaqin hisaabiyah
«እኔ ምርመራየን የምገናኝ መኾኔን አረጋገጥኩ፤» (ተዘጋጀሁም ይላል)፡፡
🎤 Your recording:
69:21
🔁 0/5
فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَّاضِيَةٍ ٢١
Fahuwa fee `eeshatir raadiyah
እርሱም በተወደደች ኑሮ ውሰጥ ይኾናል፡፡
🎤 Your recording:
69:22
🔁 0/5
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ ٢٢
Fee jannnatin `aaliyah
በከፍተኛይቱ ገነት ውስጥ፡፡
🎤 Your recording:
69:23
🔁 0/5
قُطُوفُهَا دَانِيَةٌ ٢٣
Qutoofuhaa daaniyah
ፍሬዎችዋ ቅርቦች የኾኑ፡፡
🎤 Your recording:
69:24
🔁 0/5
كُلُواْ وَٱشۡرَبُواْ هَنِيٓـَٔۢا بِمَآ أَسۡلَفۡتُمۡ فِي ٱلۡأَيَّامِ ٱلۡخَالِيَةِ ٢٤
Kuloo washraboo haneee`am bimaaa aslaftum fil ayyaamil khaliyah
በአለፉት ቀናት ውስጥ (በምድረ ዓለም) ባስቀደማችሁት ምክንያት ብሉ፤ ጠጡም፤ (ይባላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
69:25
🔁 0/5
وَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِشِمَالِهِۦ فَيَقُولُ يَٰلَيۡتَنِي لَمۡ أُوتَ كِتَٰبِيَهۡ ٢٥
Wa ammaa man ootiya kitaabahoo bishimaalihee fa yaqoolu yaalaitanee lam oota kitaaabiyah
መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል፡፡
🎤 Your recording:
69:26
🔁 0/5
وَلَمۡ أَدۡرِ مَا حِسَابِيَهۡ ٢٦
Wa lam adri maa hisaabiyah
«ምርመራየንም ምን እንደኾነ ባላወቅኩ፡፡
🎤 Your recording:
69:27
🔁 0/5
يَٰلَيۡتَهَا كَانَتِ ٱلۡقَاضِيَةَ ٢٧
Yaa laitahaa kaanatil qaadiyah
«እርሷ (ሞት ሕይወቴን) ምነው ፈጻሚ በኾነች፡፡
🎤 Your recording:
69:28
🔁 0/5
مَآ أَغۡنَىٰ عَنِّي مَالِيَهۡۜ ٢٨
Maaa aghnaa `annee maaliyah
«ገንዘቤ ከእኔ ምንንም አላብቃቃኝ፤ (አልጠቀመኝም)፡፡
🎤 Your recording:
69:29
🔁 0/5
هَلَكَ عَنِّي سُلۡطَٰنِيَهۡ ٢٩
Halaka `annee sultaaniyah
«ኀይሌ ከእኔ ላይ ጠፋ» (ይላል)፡፡
🎤 Your recording:
69:30
🔁 0/5
خُذُوهُ فَغُلُّوهُ ٣٠
Khuzoohu faghullooh
«ያዙት፤ እሰሩትም፡፡
🎤 Your recording:
69:31
🔁 0/5
ثُمَّ ٱلۡجَحِيمَ صَلُّوهُ ٣١
Summal Jaheema sallooh
«ከዚያም በእሳት ውሰጥ አግቡት፡፡
🎤 Your recording:
69:32
🔁 0/5
ثُمَّ فِي سِلۡسِلَةٍ ذَرۡعُهَا سَبۡعُونَ ذِرَاعًا فَٱسۡلُكُوهُ ٣٢
Summa fee silsilatin zar`uhaa sab`oona ziraa`an faslukooh
«ከዚያም ርዝመቷ ሰባ ክንድ በኾነች ሰንሰለት ውስጥ አግቡት፡፡»
🎤 Your recording:
69:33
🔁 0/5
إِنَّهُۥ كَانَ لَا يُؤۡمِنُ بِٱللَّهِ ٱلۡعَظِيمِ ٣٣
Innahoo kaana laa yu`minubillaahil `Azeem
እርሱ ታላቅ በኾነው አላህ አያምንም ነበርና፡፡
🎤 Your recording:
69:34
🔁 0/5
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ ٣٤
wa laa yahuddu `alaa ta`aamil miskeen
ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡
🎤 Your recording:
69:35
🔁 0/5
فَلَيۡسَ لَهُ ٱلۡيَوۡمَ هَٰهُنَا حَمِيمٌ ٣٥
Falaysa lahul yawma haahunaa hameem
ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡
🎤 Your recording:
69:36
🔁 0/5
وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنۡ غِسۡلِينٍ ٣٦
Wa laa ta`aamun illaa min ghisleen
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡
🎤 Your recording:
69:37
🔁 0/5
لَّا يَأۡكُلُهُۥٓ إِلَّا ٱلۡخَٰطِـُٔونَ ٣٧
Laa yaakuluhooo illal khati`oon
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
🎤 Your recording:
69:38
🔁 0/5
فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَا تُبۡصِرُونَ ٣٨
Falaaa uqsimu bimaa tubsiroon
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡
🎤 Your recording:
69:39
🔁 0/5
وَمَا لَا تُبۡصِرُونَ ٣٩
Wa maa laa tubsiroon
በማታዩትም ነገር፡፡
🎤 Your recording:
69:40
🔁 0/5
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ ٤٠
Innahoo laqawlu Rasoolin kareem
እርሱ (ቁርኣን) የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው፡፡
🎤 Your recording:
69:41
🔁 0/5
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَاعِرٍۚ قَلِيلًا مَّا تُؤۡمِنُونَ ٤١
Wa ma huwa biqawli shaa`ir; qaleelam maa tu`minoon
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ፡፡
🎤 Your recording:
69:42
🔁 0/5
وَلَا بِقَوۡلِ كَاهِنٍۚ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ ٤٢
Wa laa biqawli kaahin; qaleelam maa tazakkaroon
የጠንቋይም ቃል አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታስታውሳላችሁ፡፡
🎤 Your recording:
69:43
🔁 0/5
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ ٤٣
Tanzeelum mir rabbil `aalameen
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
🎤 Your recording:
69:44
🔁 0/5
وَلَوۡ تَقَوَّلَ عَلَيۡنَا بَعۡضَ ٱلۡأَقَاوِيلِ ٤٤
Wa law taqawwala `alainaa ba`dal aqaaweel
በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት (ያላልነውን) በቀጠፈ ኖሮ፤
🎤 Your recording:
69:45
🔁 0/5
لَأَخَذۡنَا مِنۡهُ بِٱلۡيَمِينِ ٤٥
La-akhaznaa minhu bilyameen
በኀይል በያዝነው ነበር፡፡
🎤 Your recording:
69:46
🔁 0/5
ثُمَّ لَقَطَعۡنَا مِنۡهُ ٱلۡوَتِينَ ٤٦
Summa laqata`naa minhul wateen
ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር (የተንጠለጠለበትን ጅማት) በቆረጥን ነበር፡፡
🎤 Your recording:
69:47
🔁 0/5
فَمَا مِنكُم مِّنۡ أَحَدٍ عَنۡهُ حَٰجِزِينَ ٤٧
Famaa minkum min ahadin`anhu haajizeen
ከእናንተም ውስጥ ከእርሱ ላይ ከልካዮች ምንም አይኖሩም፡፡
🎤 Your recording:
69:48
🔁 0/5
وَإِنَّهُۥ لَتَذۡكِرَةٌ لِّلۡمُتَّقِينَ ٤٨
Wa innahoo latazkiratul lilmuttaqeen
እርሱም (ቁርኣን) ለጥንቁቆቹ መገሠጫ ነው፡፡
🎤 Your recording:
69:49
🔁 0/5
وَإِنَّا لَنَعۡلَمُ أَنَّ مِنكُم مُّكَذِّبِينَ ٤٩
Wa inna lana`lamu anna minkum mukazzibeen
እኛም ከእናንተ ውስጥ አስተባባዮች መኖራቸውን በእርግጥ እናውቃለን፡፡
🎤 Your recording:
69:50
🔁 0/5
وَإِنَّهُۥ لَحَسۡرَةٌ عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ ٥٠
Wa innahu lahasratun `alal kaafireen
እርሱም (ቁርኣን) በከሓዲዎቹ ላይ ጸጸት ነው፡፡
🎤 Your recording:
69:51
🔁 0/5
وَإِنَّهُۥ لَحَقُّ ٱلۡيَقِينِ ٥١
Wa innahoo lahaqqul yaqeen
እርሱም የተረጋገጠ እውነት ነው፡፡
🎤 Your recording:
69:52
🔁 0/5
فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ ٥٢
Fasbbih bismi Rabbikal `Azeem
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
🎤 Your recording:
💡 Tap any hidden word to reveal it temporarily — your progress is saved automatically in this browser.
العربيةEnglishBahasa IndonesiaTürkçeРусскийفارسیFrançaisاردوবাংলাDeutschEspañol中文हिन्दीPortuguêsItalianoภาษาไทยPolskiNederlandsShqipKiswahiliO'zbekதமிழ்MelayuBosanskiSoomaaliAzərbaycanکوردی한국어日本語SvenskaDanskNorskپښتوമലയാളംසිංහලTamazightHausaአማርኛБългарскиТоҷикӣҚазақшаFilipinoسنڌيYorùbáFulfuldeТатарчаئۇيغۇرچەКыргызчаਪੰਜਾਬੀJawaతెలుగుမြန်မာગુજરાતીOromoमराठीTiếng ViệtMalagasyНохчийнWolofދިވެހިಕನ್ನಡУкраїнськаΕλληνικάქართულიខ្មែរدریQafar afMaranaoनेपाली
ቅዱስ ቁርኣን
Tuesday, August 18, 2026
Don't forget us in your sincere prayers







