🔥 0 day streak
📖 Long surah — split into smaller parts to help you focus (36 አንቀጽ)
0/36
83:1
🔁 0/5
وَيۡلٌ لِّلۡمُطَفِّفِينَ ١
Wailul lil mutaffifeen
ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:2
🔁 0/5
ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكۡتَالُواْ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسۡتَوۡفُونَ ٢
Allazeena izak taaloo `alan naasi yastawfoon
ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡
🎤 Your recording:
83:3
🔁 0/5
وَإِذَا كَالُوهُمۡ أَو وَّزَنُوهُمۡ يُخۡسِرُونَ ٣
Wa izaa kaaloohum aw wazanoohum yukhsiroon
ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡
🎤 Your recording:
83:4
🔁 0/5
أَلَا يَظُنُّ أُوْلَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبۡعُوثُونَ ٤
Alaa yazunnu ulaaa`ika annahum mab`oosoon
እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?
🎤 Your recording:
83:5
🔁 0/5
لِيَوۡمٍ عَظِيمٍ ٥
Li Yawmin `Azeem
በታላቁ ቀን፡፡
🎤 Your recording:
83:6
🔁 0/5
يَوۡمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ ٦
Yawma yaqoomun naasu li Rabbil `aalameen
ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡
🎤 Your recording:
83:7
🔁 0/5
كـَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلۡفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ ٧
Kallaaa inna kitaabal fujjaari lafee Sijjeen
በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡
🎤 Your recording:
83:8
🔁 0/5
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا سِجِّينٌ ٨
Wa maa adraaka maa Sijjeen
ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
🎤 Your recording:
83:9
🔁 0/5
كِتَٰبٌ مَّرۡقُومٌ ٩
Kitaabum marqoom
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
🎤 Your recording:
83:10
🔁 0/5
وَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ ١٠
Wailuny yawma`izil lil mukazzibeen
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:11
🔁 0/5
ٱلَّذِينَ يُكَذِّبُونَ بِيَوۡمِ ٱلدِّينِ ١١
Allazeena yukazziboona bi yawmid deen
ለእነዚያ በፍርዱ ቀን ለሚያስተባብሉት፡፡
🎤 Your recording:
83:12
🔁 0/5
وَمَا يُكَذِّبُ بِهِۦٓ إِلَّا كُلُّ مُعۡتَدٍ أَثِيمٍ ١٢
Wa maa yukazzibu biheee illaa kullu mu`tadin aseem
በእርሱም ወሰን አላፊ ኀጢአተኛ ሁሉ እንጅ ሌላ አያስተባብልም፡፡
🎤 Your recording:
83:13
🔁 0/5
إِذَا تُتۡلَىٰ عَلَيۡهِ ءَايَٰتُنَا قَالَ أَسَٰطِيرُ ٱلۡأَوَّلِينَ ١٣
Izaa tutlaa`alaihi aayaatunaa qaala asaateerul awwaleen
አንቀጾቻችን በእርሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናቸው» ይላል፡፡
🎤 Your recording:
83:14
🔁 0/5
كـَلَّاۖ بَلۡۜ رَانَ عَلَىٰ قُلُوبِهِم مَّا كَانُواْ يَكۡسِبُونَ ١٤
Kallaa bal raana `alaa quloobihim maa kaanoo yaksiboon
ይከልከል፤ ይልቁንም በልቦቻቸው ላይ ይሠሩት የነበሩት (ኀጢአት) ደገደገባቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:15
🔁 0/5
كـَلَّآ إِنَّهُمۡ عَن رَّبِّهِمۡ يَوۡمَئِذٍ لَّمَحۡجُوبُونَ ١٥
Kallaaa innahum `ar Rabbihim yawma`izil lamah jooboon
ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን ከጌታቸው (ማየት) ተጋራጆች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:16
🔁 0/5
ثُمَّ إِنَّهُمۡ لَصَالُواْ ٱلۡجَحِيمِ ١٦
Summa innahum lasaa lul jaheem
ከዚያም እነርሱ በእርግጥ ገሀነምን ገቢዎች ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:17
🔁 0/5
ثُمَّ يُقَالُ هَٰذَا ٱلَّذِي كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ ١٧
Summa yuqaalu haazal lazee kuntum bihee tukazziboon
ከዚያም «ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉበት የነበራችሁት ነው» ይባላሉ፡፡
🎤 Your recording:
83:18
🔁 0/5
كـَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلۡأَبۡرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ ١٨
Kallaaa inna kitaabal abraari lafee`Illiyyeen
በእውነቱ የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው፡፡
🎤 Your recording:
83:19
🔁 0/5
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا عِلِّيُّونَ ١٩
Wa maaa adraaka maa `Illiyyoon
ዒሊዮንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
🎤 Your recording:
83:20
🔁 0/5
كِتَٰبٌ مَّرۡقُومٌ ٢٠
Kitaabum marqoom
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
🎤 Your recording:
83:21
🔁 0/5
يَشۡهَدُهُ ٱلۡمُقَرَّبُونَ ٢١
Yashhadu hul muqarra boon
ባለሟልዎቹ ይጣዱታል፡፡
🎤 Your recording:
83:22
🔁 0/5
إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ لَفِي نَعِيمٍ ٢٢
Innal abraara lafee Na`eem
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በድሎት (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡
🎤 Your recording:
83:23
🔁 0/5
عَلَى ٱلۡأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ ٢٣
Alal araaa`iki yanzuroon
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው ይመለከታሉ፡፡
🎤 Your recording:
83:24
🔁 0/5
تَعۡرِفُ فِي وُجُوهِهِمۡ نَضۡرَةَ ٱلنَّعِيمِ ٢٤
Ta`rifu fee wujoohihim nadratan na`eem
በፊቶቻቸው ላይ የድሎትን ውበት ታውቃለህ፡፡
🎤 Your recording:
83:25
🔁 0/5
يُسۡقَوۡنَ مِن رَّحِيقٍ مَّخۡتُومٍ ٢٥
Yusqawna mir raheeqim makhtoom
ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡
🎤 Your recording:
83:26
🔁 0/5
خِتَٰمُهُۥ مِسۡكٌۚ وَفِي ذَٰلِكَ فَلۡيَتَنَافَسِ ٱلۡمُتَنَٰفِسُونَ ٢٦
Khitaamuhoo misk; wa fee zaalika falyatanaafasil Mutanaafisoon
ማተሚያው ምስክ ከኾነ፤ በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ፡፡
🎤 Your recording:
83:27
🔁 0/5
وَمِزَاجُهُۥ مِن تَسۡنِيمٍ ٢٧
Wa mizaajuhoo min Tasneem
መበረዣውም ከተስኒም ነው፡፡
🎤 Your recording:
83:28
🔁 0/5
عَيۡنًا يَشۡرَبُ بِهَا ٱلۡمُقَرَّبُونَ ٢٨
Ainaiy yashrabu bihal muqarraboon
ባለሟሎቹ ከእርሷ የሚጠጡላት ምንጭ ናት፡፡
🎤 Your recording:
83:29
🔁 0/5
إِنَّ ٱلَّذِينَ أَجۡرَمُواْ كَانُواْ مِنَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ يَضۡحَكُونَ ٢٩
Innal lazeena ajramoo kaanoo minal lazeena aamanoo yadhakoon
እነዚያ ያምመጹት በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡
🎤 Your recording:
83:30
🔁 0/5
وَإِذَا مَرُّواْ بِهِمۡ يَتَغَامَزُونَ ٣٠
Wa izaa marroo bihim yataghaamazoon
በእነርሱም ላይ ባለፉ ጊዜ ይጠቃቀሱ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
83:31
🔁 0/5
وَإِذَا ٱنقَلَبُوٓاْ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِمُ ٱنقَلَبُواْ فَكِهِينَ ٣١
Wa izan qalabooo ilaaa ahlihimun qalaboo fakiheen
ወደ ቤተሰቦቻቸውም በተመለሱ ጊዜ (በመሳለቃቸው) ተደሳቾች ኾነው ይመለሱ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
83:32
🔁 0/5
وَإِذَا رَأَوۡهُمۡ قَالُوٓاْ إِنَّ هَٰٓؤُلَآءِ لَضَآلُّونَ ٣٢
Wa izaa ra awhum qaalooo inna haaa`ulaaa`i ladaaal loon
ባዩዋቸውም ጊዜ «እነዚህ በእርግጥ ተሳሳቾች ናቸው» ይሉ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
83:33
🔁 0/5
وَمَآ أُرۡسِلُواْ عَلَيۡهِمۡ حَٰفِظِينَ ٣٣
Wa maaa ursiloo `alaihim haafizeen
በነርሱ ላይ ተጠባባቂዎች ተደርገው ያልተላኩ ሲኾኑ፡፡
🎤 Your recording:
83:34
🔁 0/5
فَٱلۡيَوۡمَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ مِنَ ٱلۡكُفَّارِ يَضۡحَكُونَ ٣٤
Fal yawmal lazeena aamanoo minal kuffaari yadhakoon
ዛሬ (በትንሣኤ ቀን) እነዚያ ያመኑት በከሓዲዎቹ ይስቃሉ፡፡
🎤 Your recording:
83:35
🔁 0/5
عَلَى ٱلۡأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ ٣٥
Alal araaa`iki yanzuroon
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው የሚመለከቱ ሲኾኑ (ይስቃሉ)፡፡
🎤 Your recording:
83:36
🔁 0/5
هَلۡ ثُوِّبَ ٱلۡكُفَّارُ مَا كَانُواْ يَفۡعَلُونَ ٣٦
Hal suwwibal kuffaaru maa kaanoo yaf`aloon
ከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩትን (ዋጋ) ተመነዱን? (ይላሉ)፡፡
🎤 Your recording:
💡 Tap any hidden word to reveal it temporarily — your progress is saved automatically in this browser.
العربيةEnglishBahasa IndonesiaTürkçeРусскийفارسیFrançaisاردوবাংলাDeutschEspañol中文हिन्दीPortuguêsItalianoภาษาไทยPolskiNederlandsShqipKiswahiliO'zbekதமிழ்MelayuBosanskiSoomaaliAzərbaycanکوردی한국어日本語SvenskaDanskNorskپښتوമലയാളംසිංහලTamazightHausaአማርኛБългарскиТоҷикӣҚазақшаFilipinoسنڌيYorùbáFulfuldeТатарчаئۇيغۇرچەКыргызчаਪੰਜਾਬੀJawaతెలుగుမြန်မာગુજરાતીOromoमराठीTiếng ViệtMalagasyНохчийнWolofދިވެހިಕನ್ನಡУкраїнськаΕλληνικάქართულიខ្មែរدریQafar afMaranaoनेपाली
ቅዱስ ቁርኣን
Tuesday, August 18, 2026
Don't forget us in your sincere prayers







