📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 604
ሱረቱ አል-ኢኽላስ
bismillah
قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ  ۝١ ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ  ۝٢ لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ  ۝٣ وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ  ۝٤
ሱረቱ አል-ፈለቅ
bismillah
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ  ۝١ مِن شَرِّ مَا خَلَقَ  ۝٢ وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ  ۝٣ وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ  ۝٤ وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ  ۝٥
ሱረቱ አን-ነስ
bismillah
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ  ۝١ مَلِكِ ٱلنَّاسِ  ۝٢ إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ  ۝٣ مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ  ۝٤ ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ  ۝٥ مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ  ۝٦
ሱረቱ አል-ኢኽላስ
bismillah
112:1
قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ  ۝١
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
112:2
ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ  ۝٢
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
112:3
لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ  ۝٣
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
112:4
وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ  ۝٤
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
ሱረቱ አል-ፈለቅ
bismillah
113:1
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ  ۝١
በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡
113:2
مِن شَرِّ مَا خَلَقَ  ۝٢
«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡
113:3
وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ  ۝٣
«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤
113:4
وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ  ۝٤
«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡
113:5
وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ  ۝٥
«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»
ሱረቱ አን-ነስ
bismillah
114:1
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ  ۝١
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
114:2
مَلِكِ ٱلنَّاسِ  ۝٢
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
114:3
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ  ۝٣
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
114:4
مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ  ۝٤
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
114:5
ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ  ۝٥
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
114:6
مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ  ۝٦
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»


📚Juz 30 📄604 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Wednesday, September 2, 2026

Don't forget us in your sincere prayers