🔥 0 day streak
📖 Long surah — split into smaller parts to help you focus (56 አንቀጽ)
📚 All Surahs
30%
🎤 Tap the microphone icon 🎙️ next to any verse to record yourself reciting it, then listen back and compare with the reciter.
0/56
74:1 🔁 0/5
يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡمُدَّثِّرُ  ۝١
Yaaa ayyuhal muddassir
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
🎤 Your recording:
74:2 🔁 0/5
قُمۡ فَأَنذِرۡ  ۝٢
Qum fa anzir
ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡
🎤 Your recording:
74:3 🔁 0/5
وَرَبَّكَ فَكَبِّرۡ  ۝٣
Wa rabbaka fakabbir
ጌታህንም አክብር፡፡
🎤 Your recording:
74:4 🔁 0/5
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرۡ  ۝٤
Wa siyaabaka fatahhir
ልብስህንም አጥራ፡፡
🎤 Your recording:
74:5 🔁 0/5
وَٱلرُّجۡزَ فَٱهۡجُرۡ  ۝٥
Warrujza fahjur
ጣዖትንም ራቅ፡፡
🎤 Your recording:
74:6 🔁 0/5
وَلَا تَمۡنُن تَسۡتَكۡثِرُ  ۝٦
Wa laa tamnun tastaksir
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ
🎤 Your recording:
74:7 🔁 0/5
وَلِرَبِّكَ فَٱصۡبِرۡ  ۝٧
Wa li Rabbika fasbir
ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡
🎤 Your recording:
74:8 🔁 0/5
فَإِذَا نُقِرَ فِي ٱلنَّاقُورِ  ۝٨
Fa izaa nuqira fin naaqoor
በቀንዱም በተነፋ ጊዜ (ነገሩ ይበረታል)፡፡
🎤 Your recording:
74:9 🔁 0/5
فَذَٰلِكَ يَوۡمَئِذٍ يَوۡمٌ عَسِيرٌ  ۝٩
Fazaalika yawma `iziny yawmun `aseer
ይህም (ጊዜ) ያ ቀን አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡
🎤 Your recording:
74:10 🔁 0/5
عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ غَيۡرُ يَسِيرٍ  ۝١٠
Alal kaafireena ghayru yaseer
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው፡፡
🎤 Your recording:
74:11 🔁 0/5
ذَرۡنِي وَمَنۡ خَلَقۡتُ وَحِيدًا  ۝١١
Zamee wa man khalaqtu waheedaa
አንድ ኾኖ ከፈጠርኩት ሰው ጋር ተዎኝ (እኔ እበቃሃለሁ)፡፡
🎤 Your recording:
74:12 🔁 0/5
وَجَعَلۡتُ لَهُۥ مَالًا مَّمۡدُودًا  ۝١٢
Wa ja`altu lahoo maalam mamdoodaa
ለእርሱም የተዘረጋን ገንዘብ (በያይነቱ) ያደረግሁለት፡፡
🎤 Your recording:
74:13 🔁 0/5
وَبَنِينَ شُهُودًا  ۝١٣
Wa baneena shuhoodaa
(በያደባባዩ) ተገኝዎች የኾኑ ወንዶች ልጆችንም፡፡
🎤 Your recording:
74:14 🔁 0/5
وَمَهَّدتُّ لَهُۥ تَمۡهِيدًا  ۝١٤
Wa mahhattu lahoo tamheeda
ለእርሱም (ኑሮውን) መዘርጋትን የዘረጋሁለት (ከኾነ ሰው ገር ተዎኝ)፡፡
🎤 Your recording:
74:15 🔁 0/5
ثُمَّ يَطۡمَعُ أَنۡ أَزِيدَ  ۝١٥
Summa yat ma`u an azeed
ከዚያም ልጨምርለት ይከጅላል፡፡
🎤 Your recording:
74:16 🔁 0/5
كـَلَّآۖ إِنَّهُۥ كَانَ لِأٓيَٰتِنَا عَنِيدًا  ۝١٦
Kallaaa innahoo kaana li Aayaatinaa `aneedaa
ይከልከል፤ እርሱ ለአንቀጾቻችን በእርግጥ ተቃዋሚ ነበር፡፡
🎤 Your recording:
74:17 🔁 0/5
سَأُرۡهِقُهُۥ صَعُودًا  ۝١٧
Sa urhiquhoo sa`oodaa
በእርግጥ ችግርን አስገድደዋለሁ፡፡
🎤 Your recording:
74:18 🔁 0/5
إِنَّهُۥ فَكَّرَ وَقَدَّرَ  ۝١٨
Innahoo fakkara wa qaddar
እርሱ (በቁርኣን ነገር) ሐሰበ፤ ገመተም፡፡
🎤 Your recording:
74:19 🔁 0/5
فَقُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ  ۝١٩
Faqutila kayfa qaddar
ተረገመም፤ እንዴት ገመተ!
🎤 Your recording:
74:20 🔁 0/5
ثُمَّ قُتِلَ كَيۡفَ قَدَّرَ  ۝٢٠
Summa qutila kaifa qaddar
ከዚያም (ከሞት በኋላ) ተረገመ፡፡ እንዴት ገመተ!
🎤 Your recording:
74:21 🔁 0/5
ثُمَّ نَظَرَ  ۝٢١
Summa nazar
ከዚያም እንደ ገና (በቁርኣኑ ነገር) ተመለከተ፡፡
🎤 Your recording:
74:22 🔁 0/5
ثُمَّ عَبَسَ وَبَسَرَ  ۝٢٢
Summa `abasa wa basar
ከዚያም ፊቱን አጨፈገገ፤ አኮማተረም፡፡
🎤 Your recording:
74:23 🔁 0/5
ثُمَّ أَدۡبَرَ وَٱسۡتَكۡبَرَ  ۝٢٣
Summaa adbara wastakbar
ከዚያም (ከማመን) ዞረ፤ ኮራም፡፡
🎤 Your recording:
74:24 🔁 0/5
فَقَالَ إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا سِحۡرٌ يُؤۡثَرُ  ۝٢٤
Faqaala in haazaaa illaa sihruny yu`sar
አለም «ይህ (ከሌላ) የሚቀዳ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
🎤 Your recording:
74:25 🔁 0/5
إِنۡ هَٰذَآ إِلَّا قَوۡلُ ٱلۡبَشَرِ  ۝٢٥
In haazaaa illaa qawlul bashar
«ይህ የሰው ቃል እንጅ ሌላ አይደለም፡፡»
🎤 Your recording:
74:26 🔁 0/5
سَأُصۡلِيهِ سَقَرَ  ۝٢٦
Sa usleehi saqar
በሰቀር ውስጥ በእርግጥ አገባዋለሁ፡፡
🎤 Your recording:
74:27 🔁 0/5
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا سَقَرُ  ۝٢٧
Wa maaa adraaka maa saqar
ሰቀር ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
🎤 Your recording:
74:28 🔁 0/5
لَا تُبۡقِي وَلَا تَذَرُ  ۝٢٨
Laa tubqee wa laa tazar
(ያገኘችውን ሁሉ) አታስቀርም አትተውምም፡፡
🎤 Your recording:
74:29 🔁 0/5
لَوَّاحَةٌ لِّلۡبَشَرِ  ۝٢٩
Lawwaahatul lilbashar
ቆዳን በጣም አክሳይ ናት፡፡
🎤 Your recording:
74:30 🔁 0/5
عَلَيۡهَا تِسۡعَةَ عَشَرَ  ۝٣٠
Alaihaa tis`ata `ashar
በእርሷም ላይ አሥራ ዘጠኝ (ዘበኞች) አሉባት፡፡
🎤 Your recording:
74:31 🔁 0/5
وَمَا جَعَلۡنَآ أَصۡحَٰبَ ٱلنَّارِ إِلَّا مَلَٰٓئِكَةًۖ وَمَا جَعَلۡنَا عِدَّتَهُمۡ إِلَّا فِتۡنَةً لِّلَّذِينَ كَفَرُواْ لِيَسۡتَيۡقِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَيَزۡدَادَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ إِيمَٰنًا وَلَا يَرۡتَابَ ٱلَّذِينَ أُوتُواْ ٱلۡكِتَٰبَ وَٱلۡمُؤۡمِنُونَ وَلِيَقُولَ ٱلَّذِينَ فِي قُلُوبِهِم مَّرَضٌ وَٱلۡكَٰفِرُونَ مَاذَآ أَرَادَ ٱللَّهُ بِهَٰذَا مَثَلًاۚ كَذَٰلِكَ يُضِلُّ ٱللَّهُ مَن يَشَآءُ وَيَهۡدِي مَن يَشَآءُۚ وَمَا يَعۡلَمُ جُنُودَ رَبِّكَ إِلَّا هُوَۚ وَمَا هِيَ إِلَّا ذِكۡرَىٰ لِلۡبَشَرِ  ۝٣١
Wa maaja``alnaaa As haaban naari illaa malaaa `ikatanw wa maa ja`alnaa `iddatahum illaa fitnatal lillazeena kafaroo liyastayqinal lazeena ootul kitaaba wa yazdaadal lazeena aamanooo eemaananw wa laa yartaabal lazeena ootul kitaaba walmu`minoona wa liyaqoolal lazeena fee quloo bihim maradunw walkaafiroona maazaaa araadal laahu bihaazaa masalaa; kazaalika yudillul laahu many yashaaa`u wa yahdee many yashaaa`; wa maa ya`lamu junooda rabbika illaa hoo; wa maa hiya illaa zikraa lil bashar
የእሳትንም ዘበኞች መላእክት እንጅ ሌላ አላደረግንም፡፡ ቁጥራቸውንም ለእነዚያ ለካዱት መፈተኛ እንጅ አላደረግንም፡፡ እነዚያ መጽሐፍን የተሰጡት እንዲያረጋግጡ፣ እነዚያም ያመኑት እምነትን እንዲጨምሩ፣ እነዚያም መጽሐፍን የተሰጡትና ምእምናኖቹ እንዳይጠራጠሩ፣ እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸው (መናፍቃን)፣ ከሓዲዎችም አላህ በዚህ (ቁጥር) ምን ምሳሌ ሽቷል? እንዲሉ (እንጅ አላደረግንም)፡፡ እንደዚሁ አላህ የሚሻውን ያጠምማል፡፡ የሚሻውንም ያቀናል፡፡ የጌታህንም ሰራዊት (ልክ) ከርሱ በቀር ማንም አያውቅም፡፡ እርሷም (የሰቀር እሳት) ለሰዎች መገሰጫ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
🎤 Your recording:
74:32 🔁 0/5
كـَلَّا وَٱلۡقَمَرِ  ۝٣٢
Kallaa walqamar
(ከክህደት) ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ፡፡
🎤 Your recording:
74:33 🔁 0/5
وَٱلَّيۡلِ إِذۡ أَدۡبَرَ  ۝٣٣
Wallaili adbar
በሌሊቱም በኼደ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
74:34 🔁 0/5
وَٱلصُّبۡحِ إِذَآ أَسۡفَرَ  ۝٣٤
Wassub hi izaaa asfar
በንጋቱም ባበራ ጊዜ፡፡
🎤 Your recording:
74:35 🔁 0/5
إِنَّهَا لَإِحۡدَى ٱلۡكُبَرِ  ۝٣٥
Innahaa la ihdal kubar
እርሷ (ሰቀር) ከታላላቆቹ (አደጋዎች) አንዷ ናት፡፡
🎤 Your recording:
74:36 🔁 0/5
نَذِيرًا لِّلۡبَشَرِ  ۝٣٦
Nazeeral lilbashar
ለሰዎች አስፈራሪ ስትኾን፡፡
🎤 Your recording:
74:37 🔁 0/5
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَتَقَدَّمَ أَوۡ يَتَأَخَّرَ  ۝٣٧
Liman shaaa`a minkum any yataqaddama aw yata akhkhar
ከእናንተ (ወደ በጎ ነገር) መቅደምን ወይም ወደ ኋላ መቅረትን ለሻ ሰው (አስፈራሪ ስትኾኑ)፡፡
🎤 Your recording:
74:38 🔁 0/5
كُلُّ نَفۡسِۭ بِمَا كَسَبَتۡ رَهِينَةٌ  ۝٣٨
Kullu nafsim bim kasabat raheenah
ነፍስ ሁሉ በሠራችው ሥራ ተያዥ ናት፡፡
🎤 Your recording:
74:39 🔁 0/5
إِلَّآ أَصۡحَٰبَ ٱلۡيَمِينِ  ۝٣٩
Illaaa as haabal yameen
የቀኝ ባለቤቶች ብቻ ሲቀሩ፡፡
🎤 Your recording:
74:40 🔁 0/5
فِي جَنَّٰتٍ يَتَسَآءَلُونَ  ۝٤٠
Fee jannaatiny yata saaa`aloon
(እነርሱስ) በገነቶች ውስጥ ይጠያየቃሉ፡፡
🎤 Your recording:
74:41 🔁 0/5
عَنِ ٱلۡمُجۡرِمِينَ  ۝٤١
Anil mujrimeen
ከአመጸኞቹ ኹነታ፡፡
🎤 Your recording:
74:42 🔁 0/5
مَا سَلَكَكُمۡ فِي سَقَرَ  ۝٤٢
Maa salakakum fee saqar
(ይሏቸዋልም) «በሰቀር ውስጥ ምን አገባችሁ?»
🎤 Your recording:
74:43 🔁 0/5
قَالُواْ لَمۡ نَكُ مِنَ ٱلۡمُصَلِّينَ  ۝٤٣
Qaaloo lam naku minal musalleen
(እነርሱም) ይላሉ «ከሰጋጆቹ አልነበርንም፡፡
🎤 Your recording:
74:44 🔁 0/5
وَلَمۡ نَكُ نُطۡعِمُ ٱلۡمِسۡكِينَ  ۝٤٤
Wa lam naku nut`imul miskeen
«ለድኾችም የምናበላ አልነበርንም፡፡
🎤 Your recording:
74:45 🔁 0/5
وَكُنَّا نَخُوضُ مَعَ ٱلۡخَآئِضِينَ  ۝٤٥
Wa kunnaa nakhoodu ma`al khaaa`ideen
«ከዘባራቂዎቹም ጋር እንዘባርቅ ነበርን፡፡
🎤 Your recording:
74:46 🔁 0/5
وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوۡمِ ٱلدِّينِ  ۝٤٦
Wa kunnaa nukazzibu bi yawmid Deen
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
🎤 Your recording:
74:47 🔁 0/5
حَتَّىٰٓ أَتَىٰنَا ٱلۡيَقِينُ  ۝٤٧
Hattaaa ataanal yaqeen
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
🎤 Your recording:
74:48 🔁 0/5
فَمَا تَنفَعُهُمۡ شَفَٰعَةُ ٱلشَّٰفِعِينَ  ۝٤٨
Famaa tanfa`uhum shafaa`atush shaafi`een
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
🎤 Your recording:
74:49 🔁 0/5
فَمَا لَهُمۡ عَنِ ٱلتَّذۡكِرَةِ مُعۡرِضِينَ  ۝٤٩
Famaa lahum `anittazkirati mu`rideen
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
🎤 Your recording:
74:50 🔁 0/5
كَأَنَّهُمۡ حُمُرٌ مُّسۡتَنفِرَةٌ  ۝٥٠
Ka annahum humurum mustanfirah
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡
🎤 Your recording:
74:51 🔁 0/5
فَرَّتۡ مِن قَسۡوَرَةِۭ  ۝٥١
Farrat min qaswarah
ከዐንበሳ የሸሹ፡፡
🎤 Your recording:
74:52 🔁 0/5
بَلۡ يُرِيدُ كُلُّ ٱمۡرِيٍٕ مِّنۡهُمۡ أَن يُؤۡتَىٰ صُحُفًا مُّنَشَّرَةً  ۝٥٢
Bal yureedu kullum ri`im minhum any yu`taa suhufam munashsharah
ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ ጽሑፎችን እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡
🎤 Your recording:
74:53 🔁 0/5
كـَلَّاۖ بَل لَّا يَخَافُونَ ٱلۡأٓخِرَةَ  ۝٥٣
Kallaa bal laa yakhaafoonal aakhirah
ይከልከሉ፡፡ ይልቁንም የመጨረሻይቱን ዓለም (ቅጣት) አይፈሩም፡፡
🎤 Your recording:
74:54 🔁 0/5
كـَلَّآ إِنَّهُۥ تَذۡكِرَةٌ  ۝٥٤
Kallaaa innahoo tazkirah
ይከልከሉ፡፡ እርሱ (ቁርኣን) መገሠጫ ነው፡፡
🎤 Your recording:
74:55 🔁 0/5
فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ  ۝٥٥
Fa man shaaa`a zakarah
ስለዚህ የሻ ሰው ይገሰጽበታል፡፡
🎤 Your recording:
74:56 🔁 0/5
وَمَا يَذۡكُرُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُۚ هُوَ أَهۡلُ ٱلتَّقۡوَىٰ وَأَهۡلُ ٱلۡمَغۡفِرَةِ  ۝٥٦
Wa maa yazkuroona illaaa any yashaaa`al laah; Huwa ahlut taqwaa wa ahlul maghfirah
አላህም ካልሻ በስተቀር አይገሠጹም፡፡ እርሱ (አላህ) የመፈራት ባለቤት የምሕረትም ባለቤት ነው፡፡
🎤 Your recording:
💡 Tap any hidden word to reveal it temporarily — your progress is saved automatically in this browser.

🎉
🎊 Well Done! Memorization Complete
Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers