📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 523
كَذَٰلِكَ مَآ أَتَى ٱلَّذِينَ مِن قَبۡلِهِم مِّن رَّسُولٍ إِلَّا قَالُواْ سَاحِرٌ أَوۡ مَجۡنُونٌ  ۝٥٢ أَتَوَاصَوۡاْ بِهِۦۚ بَلۡ هُمۡ قَوۡمٌ طَاغُونَ  ۝٥٣ فَتَوَلَّ عَنۡهُمۡ فَمَآ أَنتَ بِمَلُومٍ  ۝٥٤ وَذَكِّرۡ فَإِنَّ ٱلذِّكۡرَىٰ تَنفَعُ ٱلۡمُؤۡمِنِينَ  ۝٥٥ وَمَا خَلَقۡتُ ٱلۡجِنَّ وَٱلۡإِنسَ إِلَّا لِيَعۡبُدُونِ  ۝٥٦ مَآ أُرِيدُ مِنۡهُم مِّن رِّزۡقٍ وَمَآ أُرِيدُ أَن يُطۡعِمُونِ  ۝٥٧ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلرَّزَّاقُ ذُو ٱلۡقُوَّةِ ٱلۡمَتِينُ  ۝٥٨ فَإِنَّ لِلَّذِينَ ظَلَمُواْ ذَنُوبًا مِّثۡلَ ذَنُوبِ أَصۡحَٰبِهِمۡ فَلَا يَسۡتَعۡجِلُونِ  ۝٥٩ فَوَيۡلٌ لِّلَّذِينَ كَفَرُواْ مِن يَوۡمِهِمُ ٱلَّذِي يُوعَدُونَ  ۝٦٠
ሱረቱ አት-ጡር
bismillah
وَٱلطُّورِ  ۝١ وَكِتَٰبٍ مَّسۡطُورٍ  ۝٢ فِي رَقٍّ مَّنشُورٍ  ۝٣ وَٱلۡبَيۡتِ ٱلۡمَعۡمُورِ  ۝٤ وَٱلسَّقۡفِ ٱلۡمَرۡفُوعِ  ۝٥ وَٱلۡبَحۡرِ ٱلۡمَسۡجُورِ  ۝٦ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ لَوَٰقِعٌ  ۝٧ مَّا لَهُۥ مِن دَافِعٍ  ۝٨ يَوۡمَ تَمُورُ ٱلسَّمَآءُ مَوۡرًا  ۝٩ وَتَسِيرُ ٱلۡجِبَالُ سَيۡرًا  ۝١٠ فَوَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١١ ٱلَّذِينَ هُمۡ فِي خَوۡضٍ يَلۡعَبُونَ  ۝١٢ يَوۡمَ يُدَعُّونَ إِلَىٰ نَارِ جَهَنَّمَ دَعًّا  ۝١٣ هَٰذِهِ ٱلنَّارُ ٱلَّتِي كُنتُم بِهَا تُكَذِّبُونَ  ۝١٤
51:52
كَذَٰلِكَ مَآ أَتَى ٱلَّذِينَ مِن قَبۡلِهِم مِّن رَّسُولٍ إِلَّا قَالُواْ سَاحِرٌ أَوۡ مَجۡنُونٌ  ۝٥٢
(ነገሩ) እንደዚሁ ነው፡፡ እነዚያን ከእነርሱ በፊት የነበሩትን ከመልክተኛ ማንም አልመጣቸውም፡፡ (እርሱ) «ድግምተኛ ወይም ዕብድ ነው» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡
51:53
أَتَوَاصَوۡاْ بِهِۦۚ بَلۡ هُمۡ قَوۡمٌ طَاغُونَ  ۝٥٣
በእርሱ (በዚህ ቃል) አደራ ተባብለዋልን? አይደለም፤ እነርሱ ጥጋበኞች ሕዝቦች ናቸው፡፡
51:54
فَتَوَلَّ عَنۡهُمۡ فَمَآ أَنتَ بِمَلُومٍ  ۝٥٤
ከእነርሱም (ክርክር) ዘወር በል፤ (ተዋቸው)፡፡ አንተ ምንም ተወቃሽ አይደለህምና፡፡
51:55
وَذَكِّرۡ فَإِنَّ ٱلذِّكۡرَىٰ تَنفَعُ ٱلۡمُؤۡمِنِينَ  ۝٥٥
ገሥጽም፤ ግሣጼ ምእመናንን ትጠቅማለችና፡፡
51:56
وَمَا خَلَقۡتُ ٱلۡجِنَّ وَٱلۡإِنسَ إِلَّا لِيَعۡبُدُونِ  ۝٥٦
ጋኔንንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡
51:57
مَآ أُرِيدُ مِنۡهُم مِّن رِّزۡقٍ وَمَآ أُرِيدُ أَن يُطۡعِمُونِ  ۝٥٧
ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም፡፡
51:58
إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلرَّزَّاقُ ذُو ٱلۡقُوَّةِ ٱلۡمَتِينُ  ۝٥٨
አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው፡፡
51:59
فَإِنَّ لِلَّذِينَ ظَلَمُواْ ذَنُوبًا مِّثۡلَ ذَنُوبِ أَصۡحَٰبِهِمۡ فَلَا يَسۡتَعۡجِلُونِ  ۝٥٩
ለእነዚያም ለበደሉት እንደ ጓደኞቻቸው ፋንታ ብጤ (የቅጣት) ፋንታ አልላቸው፡፡ ስለዚህ አያስቸኩሉኝ፡፡
51:60
فَوَيۡلٌ لِّلَّذِينَ كَفَرُواْ مِن يَوۡمِهِمُ ٱلَّذِي يُوعَدُونَ  ۝٦٠
ለነዚያም ለካዱት ከዚያ ከሚቀጠሩት ቀናቸው ወዮላቸው፡
ሱረቱ አት-ጡር
bismillah
52:1
وَٱلطُّورِ  ۝١
በጡር (ጋራ) እምላለሁ፡፡
52:2
وَكِتَٰبٍ مَّسۡطُورٍ  ۝٢
በተጻፈው መጽሐፍም፡፡
52:3
فِي رَقٍّ مَّنشُورٍ  ۝٣
በተዘረጋ ብራና ላይ፤ (በተጻፈው)፡፡
52:4
وَٱلۡبَيۡتِ ٱلۡمَعۡمُورِ  ۝٤
በደመቀው ቤትም፡፡
52:5
وَٱلسَّقۡفِ ٱلۡمَرۡفُوعِ  ۝٥
ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡
52:6
وَٱلۡبَحۡرِ ٱلۡمَسۡجُورِ  ۝٦
በተመላው ባሕርም እምላለሁ፡፡
52:7
إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ لَوَٰقِعٌ  ۝٧
የጌታህ ቅጣት በእርግጥ ወዳቂ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡
52:8
مَّا لَهُۥ مِن دَافِعٍ  ۝٨
ለእርሱ ምንም ገፍታሪ የለውም፡፡
52:9
يَوۡمَ تَمُورُ ٱلسَّمَآءُ مَوۡرًا  ۝٩
ሰማይ ብርቱ መዞርን በምትዞርበት ቀን (ይኾናል)፡፡
52:10
وَتَسِيرُ ٱلۡجِبَالُ سَيۡرًا  ۝١٠
ተራራዎችም መኼድን በሚኼዱበት (ቀን)፡፡
52:11
فَوَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١١
ለአስተባባዮችም ያን ጊዜ ወዮላቸው፡፡
52:12
ٱلَّذِينَ هُمۡ فِي خَوۡضٍ يَلۡعَبُونَ  ۝١٢
ለእነዚያ እነርሱ በውሸት ውስጥ የሚጫወቱ ለኾኑት፡፡
52:13
يَوۡمَ يُدَعُّونَ إِلَىٰ نَارِ جَهَنَّمَ دَعًّا  ۝١٣
ወደ ገሀነም እሳት በኀይል መግገፍተርን በሚግገፈተሩበት ቀን፡፡
52:14
هَٰذِهِ ٱلنَّارُ ٱلَّتِي كُنتُم بِهَا تُكَذِّبُونَ  ۝١٤
ይህቺ ያቺ በእርሷ ታስተባብሉባት የነበራችሁት እሳት ናት፡፡


📚Juz 27 📄523 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Sunday, August 30, 2026

Don't forget us in your sincere prayers