La sourate Al-Alaq en Amharique
اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ(1) አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡ |
خَلَقَ الْإِنسَانَ مِنْ عَلَقٍ(2) ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡ |
اقْرَأْ وَرَبُّكَ الْأَكْرَمُ(3) አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤ |
الَّذِي عَلَّمَ بِالْقَلَمِ(4) ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡ |
عَلَّمَ الْإِنسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ(5) ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡ |
كَلَّا إِنَّ الْإِنسَانَ لَيَطْغَىٰ(6) በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡ |
أَن رَّآهُ اسْتَغْنَىٰ(7) ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡ |
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ(8) መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ |
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ(9) አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡ |
عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ(10) ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤ |
أَرَأَيْتَ إِن كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ(11) አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤ |
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَىٰ(12) ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤ |
أَرَأَيْتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ(13) አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤ |
أَلَمْ يَعْلَم بِأَنَّ اللَّهَ يَرَىٰ(14) አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን? |
كَلَّا لَئِن لَّمْ يَنتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ(15) ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡ |
نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ(16) ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡ |
فَلْيَدْعُ نَادِيَهُ(17) ሸንጎውንም ይጥራ፡፡ |
سَنَدْعُ الزَّبَانِيَةَ(18) (እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡ |
كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩(19) ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡ |
Plus de sourates en Amharique :
Téléchargez la sourate avec la voix des récitants du Coran les plus célèbres :
Téléchargez le fichier mp3 de la sourate Al-Alaq : choisissez le récitateur pour écouter et télécharger la sourate Al-Alaq complète en haute qualité.















Donnez-nous une invitation valide