📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 590
ሱረቱ አል-ቡሩጅ
bismillah
وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلۡبُرُوجِ  ۝١ وَٱلۡيَوۡمِ ٱلۡمَوۡعُودِ  ۝٢ وَشَاهِدٍ وَمَشۡهُودٍ  ۝٣ قُتِلَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡأُخۡدُودِ  ۝٤ ٱلنَّارِ ذَاتِ ٱلۡوَقُودِ  ۝٥ إِذۡ هُمۡ عَلَيۡهَا قُعُودٌ  ۝٦ وَهُمۡ عَلَىٰ مَا يَفۡعَلُونَ بِٱلۡمُؤۡمِنِينَ شُهُودٌ  ۝٧ وَمَا نَقَمُواْ مِنۡهُمۡ إِلَّآ أَن يُؤۡمِنُواْ بِٱللَّهِ ٱلۡعَزِيزِ ٱلۡحَمِيدِ  ۝٨ ٱلَّذِي لَهُۥ مُلۡكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِۚ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيۡءٍ شَهِيدٌ  ۝٩ إِنَّ ٱلَّذِينَ فَتَنُواْ ٱلۡمُؤۡمِنِينَ وَٱلۡمُؤۡمِنَٰتِ ثُمَّ لَمۡ يَتُوبُواْ فَلَهُمۡ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمۡ عَذَابُ ٱلۡحَرِيقِ  ۝١٠ إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ جَنَّٰتٌ تَجۡرِي مِن تَحۡتِهَا ٱلۡأَنۡهَٰرُۚ ذَٰلِكَ ٱلۡفَوۡزُ ٱلۡكَبِيرُ  ۝١١ إِنَّ بَطۡشَ رَبِّكَ لَشَدِيدٌ  ۝١٢ إِنَّهُۥ هُوَ يُبۡدِئُ وَيُعِيدُ  ۝١٣ وَهُوَ ٱلۡغَفُورُ ٱلۡوَدُودُ  ۝١٤ ذُو ٱلۡعَرۡشِ ٱلۡمَجِيدُ  ۝١٥ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ  ۝١٦ هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡجُنُودِ  ۝١٧ فِرۡعَوۡنَ وَثَمُودَ  ۝١٨ بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ فِي تَكۡذِيبٍ  ۝١٩ وَٱللَّهُ مِن وَرَآئِهِم مُّحِيطُۢ  ۝٢٠ بَلۡ هُوَ قُرۡءَانٌ مَّجِيدٌ  ۝٢١ فِي لَوۡحٍ مَّحۡفُوظِۭ  ۝٢٢
ሱረቱ አል-ቡሩጅ
bismillah
85:1
وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلۡبُرُوجِ  ۝١
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
85:2
وَٱلۡيَوۡمِ ٱلۡمَوۡعُودِ  ۝٢
በተቀጠረው ቀንም፤
85:3
وَشَاهِدٍ وَمَشۡهُودٍ  ۝٣
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡
85:4
قُتِلَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡأُخۡدُودِ  ۝٤
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡
85:5
ٱلنَّارِ ذَاتِ ٱلۡوَقُودِ  ۝٥
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡
85:6
إِذۡ هُمۡ عَلَيۡهَا قُعُودٌ  ۝٦
እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡
85:7
وَهُمۡ عَلَىٰ مَا يَفۡعَلُونَ بِٱلۡمُؤۡمِنِينَ شُهُودٌ  ۝٧
እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡
85:8
وَمَا نَقَمُواْ مِنۡهُمۡ إِلَّآ أَن يُؤۡمِنُواْ بِٱللَّهِ ٱلۡعَزِيزِ ٱلۡحَمِيدِ  ۝٨
ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡
85:9
ٱلَّذِي لَهُۥ مُلۡكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِۚ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيۡءٍ شَهِيدٌ  ۝٩
በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡
85:10
إِنَّ ٱلَّذِينَ فَتَنُواْ ٱلۡمُؤۡمِنِينَ وَٱلۡمُؤۡمِنَٰتِ ثُمَّ لَمۡ يَتُوبُواْ فَلَهُمۡ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمۡ عَذَابُ ٱلۡحَرِيقِ  ۝١٠
እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡
85:11
إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ جَنَّٰتٌ تَجۡرِي مِن تَحۡتِهَا ٱلۡأَنۡهَٰرُۚ ذَٰلِكَ ٱلۡفَوۡزُ ٱلۡكَبِيرُ  ۝١١
እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡
85:12
إِنَّ بَطۡشَ رَبِّكَ لَشَدِيدٌ  ۝١٢
የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡
85:13
إِنَّهُۥ هُوَ يُبۡدِئُ وَيُعِيدُ  ۝١٣
እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡
85:14
وَهُوَ ٱلۡغَفُورُ ٱلۡوَدُودُ  ۝١٤
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡
85:15
ذُو ٱلۡعَرۡشِ ٱلۡمَجِيدُ  ۝١٥
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
85:16
فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ  ۝١٦
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
85:17
هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡجُنُودِ  ۝١٧
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
85:18
فِرۡعَوۡنَ وَثَمُودَ  ۝١٨
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
85:19
بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ فِي تَكۡذِيبٍ  ۝١٩
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
85:20
وَٱللَّهُ مِن وَرَآئِهِم مُّحِيطُۢ  ۝٢٠
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
85:21
بَلۡ هُوَ قُرۡءَانٌ مَّجِيدٌ  ۝٢١
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
85:22
فِي لَوۡحٍ مَّحۡفُوظِۭ  ۝٢٢
የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡


📚Juz 30 📄590 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers