📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 589
عَلَى ٱلۡأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ  ۝٣٥ هَلۡ ثُوِّبَ ٱلۡكُفَّارُ مَا كَانُواْ يَفۡعَلُونَ  ۝٣٦
ሱረቱ አል-ኢንሺቃቅ
bismillah
إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنشَقَّتۡ  ۝١ وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ  ۝٢ وَإِذَا ٱلۡأَرۡضُ مُدَّتۡ  ۝٣ وَأَلۡقَتۡ مَا فِيهَا وَتَخَلَّتۡ  ۝٤ وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ  ۝٥ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدۡحًا فَمُلَٰقِيهِ  ۝٦ فَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ  ۝٧ فَسَوۡفَ يُحَاسَبُ حِسَابًا يَسِيرًا  ۝٨ وَيَنقَلِبُ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِۦ مَسۡرُورًا  ۝٩ وَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ وَرَآءَ ظَهۡرِهِۦ  ۝١٠ فَسَوۡفَ يَدۡعُواْ ثُبُورًا  ۝١١ وَيَصۡلَىٰ سَعِيرًا  ۝١٢ إِنَّهُۥ كَانَ فِيٓ أَهۡلِهِۦ مَسۡرُورًا  ۝١٣ إِنَّهُۥ ظَنَّ أَن لَّن يَحُورَ  ۝١٤ بَلَىٰٓۚ إِنَّ رَبَّهُۥ كَانَ بِهِۦ بَصِيرًا  ۝١٥ فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلشَّفَقِ  ۝١٦ وَٱلَّيۡلِ وَمَا وَسَقَ  ۝١٧ وَٱلۡقَمَرِ إِذَا ٱتَّسَقَ  ۝١٨ لَتَرۡكَبُنَّ طَبَقًا عَن طَبَقٍ  ۝١٩ فَمَا لَهُمۡ لَا يُؤۡمِنُونَ  ۝٢٠ وَإِذَا قُرِئَ عَلَيۡهِمُ ٱلۡقُرۡءَانُ لَا يَسۡجُدُونَۤ۩  ۝٢١ بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ يُكَذِّبُونَ  ۝٢٢ وَٱللَّهُ أَعۡلَمُ بِمَا يُوعُونَ  ۝٢٣ فَبَشِّرۡهُم بِعَذَابٍ أَلِيمٍ  ۝٢٤ إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونِۭ  ۝٢٥
83:35
عَلَى ٱلۡأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ  ۝٣٥
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው የሚመለከቱ ሲኾኑ (ይስቃሉ)፡፡
83:36
هَلۡ ثُوِّبَ ٱلۡكُفَّارُ مَا كَانُواْ يَفۡعَلُونَ  ۝٣٦
ከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩትን (ዋጋ) ተመነዱን? (ይላሉ)፡፡
ሱረቱ አል-ኢንሺቃቅ
bismillah
84:1
إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنشَقَّتۡ  ۝١
ሰማይ በተቀደደች ጊዜ፤
84:2
وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ  ۝٢
ለጌታዋም (ትዕዛዝ) በሰማች ጊዜ፤ (ልትሰማ) ተገባትም፤
84:3
وَإِذَا ٱلۡأَرۡضُ مُدَّتۡ  ۝٣
ምድርም በተለጠጠች ጊዜ፤
84:4
وَأَلۡقَتۡ مَا فِيهَا وَتَخَلَّتۡ  ۝٤
በውስጧ ያለውንም ሁሉ በጣለችና ባዶ በኾነች ጊዜ፤
84:5
وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ  ۝٥
ለጌታዋም በሰማች ጊዜ፤ (መስማት) ተገባትም፤ (ሰው ሁሉ ሥራውን ይገናኛል)፡፡
84:6
يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدۡحًا فَمُلَٰقِيهِ  ۝٦
አንተ ሰው ሆይ! አንተ ጌታህን (በሞት) እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ፡፡
84:7
فَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ  ۝٧
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ፤
84:8
فَسَوۡفَ يُحَاسَبُ حِسَابًا يَسِيرًا  ۝٨
በእርግጥ ቀላልን ምርመራ ይመረመራል፡፡
84:9
وَيَنقَلِبُ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِۦ مَسۡرُورًا  ۝٩
ወደ ቤተሰቦቹም ተደሳች ኾኖ ይመለሳል፡፡
84:10
وَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ وَرَآءَ ظَهۡرِهِۦ  ۝١٠
መጽሐፉን በጀርባው ኋላ የተሰጠ ሰውማ፤
84:11
فَسَوۡفَ يَدۡعُواْ ثُبُورًا  ۝١١
(ዋ! ጥፋቴ በማለት) ጥፋትን በእርግጥ ይጠራል፡፡
84:12
وَيَصۡلَىٰ سَعِيرًا  ۝١٢
የተጋጋመች እሳትንም ይገባል፡፡
84:13
إِنَّهُۥ كَانَ فِيٓ أَهۡلِهِۦ مَسۡرُورًا  ۝١٣
እርሱ በቤተሰቡ ውስጥ ተደሳች ነበርና፡፡
84:14
إِنَّهُۥ ظَنَّ أَن لَّن يَحُورَ  ۝١٤
እርሱ (ወደ አላህ) የማይመለስ መኾኑን አስቧልና፡፡
84:15
بَلَىٰٓۚ إِنَّ رَبَّهُۥ كَانَ بِهِۦ بَصِيرًا  ۝١٥
አይደለም (ይመለሳል)፡፡ ጌታው በእርሱ (መመለስ) ዐዋቂ ነበር፤ (ነውም)፡፡
84:16
فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلشَّفَقِ  ۝١٦
አትካዱ፤ በወጋገኑ እምላለሁ፡፡
84:17
وَٱلَّيۡلِ وَمَا وَسَقَ  ۝١٧
በሌሊቱም በሰበሰውም ሁሉ፤
84:18
وَٱلۡقَمَرِ إِذَا ٱتَّسَقَ  ۝١٨
በጨረቃውም በሞላ ጊዜ (እምላለሁ)፡፡
84:19
لَتَرۡكَبُنَّ طَبَقًا عَن طَبَقٍ  ۝١٩
ከኹነታ በኋላ ወደ ሌላ ኹነታ ትለዋወጣላችሁ፡፡
84:20
فَمَا لَهُمۡ لَا يُؤۡمِنُونَ  ۝٢٠
የማያምኑት ለእነርሱ ምን አላቸው?
84:21
وَإِذَا قُرِئَ عَلَيۡهِمُ ٱلۡقُرۡءَانُ لَا يَسۡجُدُونَۤ۩  ۝٢١
በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት፤ (ምንአላቸው?)
84:22
بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ يُكَذِّبُونَ  ۝٢٢
በእርግጡ እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ) ያስተባብላሉ፡፡
84:23
وَٱللَّهُ أَعۡلَمُ بِمَا يُوعُونَ  ۝٢٣
አላህም (በልቦቻቸው) የሚቆጥሩትን ዐዋቂ ነው፡፡
84:24
فَبَشِّرۡهُم بِعَذَابٍ أَلِيمٍ  ۝٢٤
በአሳማሚ ቅጣትም አብስራቸው፡፡
84:25
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونِۭ  ۝٢٥
ግን እነዚያ ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ለእነርሱ የማይቆረጥ ምንዳ አልላቸው፡፡


📚Juz 30 📄589 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers