📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 580
وَمِنَ ٱلَّيۡلِ فَٱسۡجُدۡ لَهُۥ وَسَبِّحۡهُ لَيۡلًا طَوِيلًا  ۝٢٦ إِنَّ هَٰٓؤُلَآءِ يُحِبُّونَ ٱلۡعَاجِلَةَ وَيَذَرُونَ وَرَآءَهُمۡ يَوۡمًا ثَقِيلًا  ۝٢٧ نَّحۡنُ خَلَقۡنَٰهُمۡ وَشَدَدۡنَآ أَسۡرَهُمۡۖ وَإِذَا شِئۡنَا بَدَّلۡنَآ أَمۡثَٰلَهُمۡ تَبۡدِيلًا  ۝٢٨ إِنَّ هَٰذِهِۦ تَذۡكِرَةٌۖ فَمَن شَآءَ ٱتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِۦ سَبِيلًا  ۝٢٩ وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا  ۝٣٠ يُدۡخِلُ مَن يَشَآءُ فِي رَحۡمَتِهِۦۚ وَٱلظَّٰلِمِينَ أَعَدَّ لَهُمۡ عَذَابًا أَلِيمَۢا  ۝٣١
ሱረቱ አል-ሙርሳላት
bismillah
وَٱلۡمُرۡسَلَٰتِ عُرۡفًا  ۝١ فَٱلۡعَٰصِفَٰتِ عَصۡفًا  ۝٢ وَٱلنَّٰشِرَٰتِ نَشۡرًا  ۝٣ فَٱلۡفَٰرِقَٰتِ فَرۡقًا  ۝٤ فَٱلۡمُلۡقِيَٰتِ ذِكۡرًا  ۝٥ عُذۡرًا أَوۡ نُذۡرًا  ۝٦ إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَٰقِعٌ  ۝٧ فَإِذَا ٱلنُّجُومُ طُمِسَتۡ  ۝٨ وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ فُرِجَتۡ  ۝٩ وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ نُسِفَتۡ  ۝١٠ وَإِذَا ٱلرُّسُلُ أُقِّتَتۡ  ۝١١ لِأَيِّ يَوۡمٍ أُجِّلَتۡ  ۝١٢ لِيَوۡمِ ٱلۡفَصۡلِ  ۝١٣ وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِ  ۝١٤ وَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١٥ أَلَمۡ نُهۡلِكِ ٱلۡأَوَّلِينَ  ۝١٦ ثُمَّ نُتۡبِعُهُمُ ٱلۡأٓخِرِينَ  ۝١٧ كَذَٰلِكَ نَفۡعَلُ بِٱلۡمُجۡرِمِينَ  ۝١٨ وَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١٩
76:26
وَمِنَ ٱلَّيۡلِ فَٱسۡجُدۡ لَهُۥ وَسَبِّحۡهُ لَيۡلًا طَوِيلًا  ۝٢٦
ከሌሊቱም ለእርሱ ስገድ፡፡ በረዢም ሌሊትም አወድሰው፡፡
76:27
إِنَّ هَٰٓؤُلَآءِ يُحِبُّونَ ٱلۡعَاجِلَةَ وَيَذَرُونَ وَرَآءَهُمۡ يَوۡمًا ثَقِيلًا  ۝٢٧
እነዚያ ፈጣኒቱን ዓለም ይወዳሉ፡፡ ከባድን ቀንም በስተፊታቸው ኾኖ ይተዋሉ፡፡
76:28
نَّحۡنُ خَلَقۡنَٰهُمۡ وَشَدَدۡنَآ أَسۡرَهُمۡۖ وَإِذَا شِئۡنَا بَدَّلۡنَآ أَمۡثَٰلَهُمۡ تَبۡدِيلًا  ۝٢٨
እኛ ፈጠርናቸው፡፡ መለያልያቸውንም አጠነከርን፡፡ በሻንም ጊዜ መሰሎቻቸውን መለወጥን እንለውጣለን፡፡
76:29
إِنَّ هَٰذِهِۦ تَذۡكِرَةٌۖ فَمَن شَآءَ ٱتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِۦ سَبِيلًا  ۝٢٩
ይህቺ መገሠጫ ናት፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መንገድን ይይዛል፡፡
76:30
وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا  ۝٣٠
አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡
76:31
يُدۡخِلُ مَن يَشَآءُ فِي رَحۡمَتِهِۦۚ وَٱلظَّٰلِمِينَ أَعَدَّ لَهُمۡ عَذَابًا أَلِيمَۢا  ۝٣١
የሚሻውን ሰው በእዝነቱ ውስጥ ያገባዋል፡፡ በዳዮቹንም (ዝቶባቸዋል)፡፡ ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣትን አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
ሱረቱ አል-ሙርሳላት
bismillah
77:1
وَٱلۡمُرۡسَلَٰتِ عُرۡفًا  ۝١
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣
77:2
فَٱلۡعَٰصِفَٰتِ عَصۡفًا  ۝٢
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣
77:3
وَٱلنَّٰشِرَٰتِ نَشۡرًا  ۝٣
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
77:4
فَٱلۡفَٰرِقَٰتِ فَرۡقًا  ۝٤
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣
77:5
فَٱلۡمُلۡقِيَٰتِ ذِكۡرًا  ۝٥
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣
77:6
عُذۡرًا أَوۡ نُذۡرًا  ۝٦
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡
77:7
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَٰقِعٌ  ۝٧
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡
77:8
فَإِذَا ٱلنُّجُومُ طُمِسَتۡ  ۝٨
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡
77:9
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ فُرِجَتۡ  ۝٩
ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡
77:10
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ نُسِفَتۡ  ۝١٠
ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡
77:11
وَإِذَا ٱلرُّسُلُ أُقِّتَتۡ  ۝١١
መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡
77:12
لِأَيِّ يَوۡمٍ أُجِّلَتۡ  ۝١٢
ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤
77:13
لِيَوۡمِ ٱلۡفَصۡلِ  ۝١٣
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡
77:14
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِ  ۝١٤
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
77:15
وَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١٥
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
77:16
أَلَمۡ نُهۡلِكِ ٱلۡأَوَّلِينَ  ۝١٦
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
77:17
ثُمَّ نُتۡبِعُهُمُ ٱلۡأٓخِرِينَ  ۝١٧
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
77:18
كَذَٰلِكَ نَفۡعَلُ بِٱلۡمُجۡرِمِينَ  ۝١٨
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
77:19
وَيۡلٌ يَوۡمَئِذٍ لِّلۡمُكَذِّبِينَ  ۝١٩
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡


📚Juz 29 📄580 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers