📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 583
إِنَّ لِلۡمُتَّقِينَ مَفَازًا  ۝٣١ حَدَآئِقَ وَأَعۡنَٰبًا  ۝٣٢ وَكَوَاعِبَ أَتۡرَابًا  ۝٣٣ وَكَأۡسًا دِهَاقًا  ۝٣٤ لَّا يَسۡمَعُونَ فِيهَا لَغۡوًا وَلَا كِذَّٰبًا  ۝٣٥ جَزَآءً مِّن رَّبِّكَ عَطَآءً حِسَابًا  ۝٣٦ رَّبِّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا بَيۡنَهُمَا ٱلرَّحۡمَٰنِۖ لَا يَمۡلِكُونَ مِنۡهُ خِطَابًا  ۝٣٧ يَوۡمَ يَقُومُ ٱلرُّوحُ وَٱلۡمَلَٰٓئِكَةُ صَفًّاۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنۡ أَذِنَ لَهُ ٱلرَّحۡمَٰنُ وَقَالَ صَوَابًا  ۝٣٨ ذَٰلِكَ ٱلۡيَوۡمُ ٱلۡحَقُّۖ فَمَن شَآءَ ٱتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِۦ مَـَٔابًا  ۝٣٩ إِنَّآ أَنذَرۡنَٰكُمۡ عَذَابًا قَرِيبًا يَوۡمَ يَنظُرُ ٱلۡمَرۡءُ مَا قَدَّمَتۡ يَدَاهُ وَيَقُولُ ٱلۡكَافِرُ يَٰلَيۡتَنِي كُنتُ تُرَٰبَۢا  ۝٤٠
ሱረቱ አን-ናዚዓት
bismillah
وَٱلنَّٰزِعَٰتِ غَرۡقًا  ۝١ وَٱلنَّٰشِطَٰتِ نَشۡطًا  ۝٢ وَٱلسَّٰبِحَٰتِ سَبۡحًا  ۝٣ فَٱلسَّٰبِقَٰتِ سَبۡقًا  ۝٤ فَٱلۡمُدَبِّرَٰتِ أَمۡرًا  ۝٥ يَوۡمَ تَرۡجُفُ ٱلرَّاجِفَةُ  ۝٦ تَتۡبَعُهَا ٱلرَّادِفَةُ  ۝٧ قُلُوبٌ يَوۡمَئِذٍ وَاجِفَةٌ  ۝٨ أَبۡصَٰرُهَا خَٰشِعَةٌ  ۝٩ يَقُولُونَ أَءِنَّا لَمَرۡدُودُونَ فِي ٱلۡحَافِرَةِ  ۝١٠ أَءِذَا كُنَّا عِظَٰمًا نَّخِرَةً  ۝١١ قَالُواْ تِلۡكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ  ۝١٢ فَإِنَّمَا هِيَ زَجۡرَةٌ وَٰحِدَةٌ  ۝١٣ فَإِذَا هُم بِٱلسَّاهِرَةِ  ۝١٤ هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ مُوسَىٰٓ  ۝١٥
78:31
إِنَّ لِلۡمُتَّقِينَ مَفَازًا  ۝٣١
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡
78:32
حَدَآئِقَ وَأَعۡنَٰبًا  ۝٣٢
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡
78:33
وَكَوَاعِبَ أَتۡرَابًا  ۝٣٣
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡
78:34
وَكَأۡسًا دِهَاقًا  ۝٣٤
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡
78:35
لَّا يَسۡمَعُونَ فِيهَا لَغۡوًا وَلَا كِذَّٰبًا  ۝٣٥
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡
78:36
جَزَآءً مِّن رَّبِّكَ عَطَآءً حِسَابًا  ۝٣٦
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡
78:37
رَّبِّ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا بَيۡنَهُمَا ٱلرَّحۡمَٰنِۖ لَا يَمۡلِكُونَ مِنۡهُ خِطَابًا  ۝٣٧
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡
78:38
يَوۡمَ يَقُومُ ٱلرُّوحُ وَٱلۡمَلَٰٓئِكَةُ صَفًّاۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنۡ أَذِنَ لَهُ ٱلرَّحۡمَٰنُ وَقَالَ صَوَابًا  ۝٣٨
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡
78:39
ذَٰلِكَ ٱلۡيَوۡمُ ٱلۡحَقُّۖ فَمَن شَآءَ ٱتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِۦ مَـَٔابًا  ۝٣٩
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡
78:40
إِنَّآ أَنذَرۡنَٰكُمۡ عَذَابًا قَرِيبًا يَوۡمَ يَنظُرُ ٱلۡمَرۡءُ مَا قَدَّمَتۡ يَدَاهُ وَيَقُولُ ٱلۡكَافِرُ يَٰلَيۡتَنِي كُنتُ تُرَٰبَۢا  ۝٤٠
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡
ሱረቱ አን-ናዚዓት
bismillah
79:1
وَٱلنَّٰزِعَٰتِ غَرۡقًا  ۝١
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
79:2
وَٱلنَّٰشِطَٰتِ نَشۡطًا  ۝٢
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
79:3
وَٱلسَّٰبِحَٰتِ سَبۡحًا  ۝٣
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
79:4
فَٱلسَّٰبِقَٰتِ سَبۡقًا  ۝٤
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤
79:5
فَٱلۡمُدَبِّرَٰتِ أَمۡرًا  ۝٥
ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
79:6
يَوۡمَ تَرۡجُفُ ٱلرَّاجِفَةُ  ۝٦
ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤
79:7
تَتۡبَعُهَا ٱلرَّادِفَةُ  ۝٧
ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡
79:8
قُلُوبٌ يَوۡمَئِذٍ وَاجِفَةٌ  ۝٨
በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡
79:9
أَبۡصَٰرُهَا خَٰشِعَةٌ  ۝٩
ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡
79:10
يَقُولُونَ أَءِنَّا لَمَرۡدُودُونَ فِي ٱلۡحَافِرَةِ  ۝١٠
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
79:11
أَءِذَا كُنَّا عِظَٰمًا نَّخِرَةً  ۝١١
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
79:12
قَالُواْ تِلۡكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ  ۝١٢
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
79:13
فَإِنَّمَا هِيَ زَجۡرَةٌ وَٰحِدَةٌ  ۝١٣
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
79:14
فَإِذَا هُم بِٱلسَّاهِرَةِ  ۝١٤
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
79:15
هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ مُوسَىٰٓ  ۝١٥
የሙሳ ወሬ መጣልህን?


📚Juz 30 📄583 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers