📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 584
إِذۡ نَادَىٰهُ رَبُّهُۥ بِٱلۡوَادِ ٱلۡمُقَدَّسِ طُوًى  ۝١٦ ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ  ۝١٧ فَقُلۡ هَل لَّكَ إِلَىٰٓ أَن تَزَكَّىٰ  ۝١٨ وَأَهۡدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخۡشَىٰ  ۝١٩ فَأَرَىٰهُ ٱلۡأٓيَةَ ٱلۡكُبۡرَىٰ  ۝٢٠ فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ  ۝٢١ ثُمَّ أَدۡبَرَ يَسۡعَىٰ  ۝٢٢ فَحَشَرَ فَنَادَىٰ  ۝٢٣ فَقَالَ أَنَا۠ رَبُّكُمُ ٱلۡأَعۡلَىٰ  ۝٢٤ فَأَخَذَهُ ٱللَّهُ نَكَالَ ٱلۡأٓخِرَةِ وَٱلۡأُولَىٰٓ  ۝٢٥ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبۡرَةً لِّمَن يَخۡشَىٰٓ  ۝٢٦ ءَأَنتُمۡ أَشَدُّ خَلۡقًا أَمِ ٱلسَّمَآءُۚ بَنَىٰهَا  ۝٢٧ رَفَعَ سَمۡكَهَا فَسَوَّىٰهَا  ۝٢٨ وَأَغۡطَشَ لَيۡلَهَا وَأَخۡرَجَ ضُحَىٰهَا  ۝٢٩ وَٱلۡأَرۡضَ بَعۡدَ ذَٰلِكَ دَحَىٰهَآ  ۝٣٠ أَخۡرَجَ مِنۡهَا مَآءَهَا وَمَرۡعَىٰهَا  ۝٣١ وَٱلۡجِبَالَ أَرۡسَىٰهَا  ۝٣٢ مَتَٰعًا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ  ۝٣٣ فَإِذَا جَآءَتِ ٱلطَّآمَّةُ ٱلۡكُبۡرَىٰ  ۝٣٤ يَوۡمَ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا سَعَىٰ  ۝٣٥ وَبُرِّزَتِ ٱلۡجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ  ۝٣٦ فَأَمَّا مَن طَغَىٰ  ۝٣٧ وَءَاثَرَ ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا  ۝٣٨ فَإِنَّ ٱلۡجَحِيمَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ  ۝٣٩ وَأَمَّا مَنۡ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفۡسَ عَنِ ٱلۡهَوَىٰ  ۝٤٠ فَإِنَّ ٱلۡجَنَّةَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ  ۝٤١ يَسۡـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلسَّاعَةِ أَيَّانَ مُرۡسَىٰهَا  ۝٤٢ فِيمَ أَنتَ مِن ذِكۡرَىٰهَآ  ۝٤٣ إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَىٰهَآ  ۝٤٤ إِنَّمَآ أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخۡشَىٰهَا  ۝٤٥ كَأَنَّهُمۡ يَوۡمَ يَرَوۡنَهَا لَمۡ يَلۡبَثُوٓاْ إِلَّا عَشِيَّةً أَوۡ ضُحَىٰهَا  ۝٤٦
79:16
إِذۡ نَادَىٰهُ رَبُّهُۥ بِٱلۡوَادِ ٱلۡمُقَدَّسِ طُوًى  ۝١٦
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
79:17
ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ  ۝١٧
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
79:18
فَقُلۡ هَل لَّكَ إِلَىٰٓ أَن تَزَكَّىٰ  ۝١٨
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
79:19
وَأَهۡدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخۡشَىٰ  ۝١٩
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
79:20
فَأَرَىٰهُ ٱلۡأٓيَةَ ٱلۡكُبۡرَىٰ  ۝٢٠
ታላቂቱንም ተዓምር አሳየው፡፡
79:21
فَكَذَّبَ وَعَصَىٰ  ۝٢١
አስተባበለም፤ አመጸም፡፡
79:22
ثُمَّ أَدۡبَرَ يَسۡعَىٰ  ۝٢٢
ከዚያም (ለማጥፋት) የሚተጋ ኾኖ ዞረ፡፡
79:23
فَحَشَرَ فَنَادَىٰ  ۝٢٣
(ሰራዊቶቹን) ሰበሰበም፤ ተጣራም፡፡
79:24
فَقَالَ أَنَا۠ رَبُّكُمُ ٱلۡأَعۡلَىٰ  ۝٢٤
አለም፡- «እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»
79:25
فَأَخَذَهُ ٱللَّهُ نَكَالَ ٱلۡأٓخِرَةِ وَٱلۡأُولَىٰٓ  ۝٢٥
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
79:26
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبۡرَةً لِّمَن يَخۡشَىٰٓ  ۝٢٦
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
79:27
ءَأَنتُمۡ أَشَدُّ خَلۡقًا أَمِ ٱلسَّمَآءُۚ بَنَىٰهَا  ۝٢٧
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
79:28
رَفَعَ سَمۡكَهَا فَسَوَّىٰهَا  ۝٢٨
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
79:29
وَأَغۡطَشَ لَيۡلَهَا وَأَخۡرَجَ ضُحَىٰهَا  ۝٢٩
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
79:30
وَٱلۡأَرۡضَ بَعۡدَ ذَٰلِكَ دَحَىٰهَآ  ۝٣٠
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
79:31
أَخۡرَجَ مِنۡهَا مَآءَهَا وَمَرۡعَىٰهَا  ۝٣١
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
79:32
وَٱلۡجِبَالَ أَرۡسَىٰهَا  ۝٣٢
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
79:33
مَتَٰعًا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ  ۝٣٣
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
79:34
فَإِذَا جَآءَتِ ٱلطَّآمَّةُ ٱلۡكُبۡرَىٰ  ۝٣٤
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
79:35
يَوۡمَ يَتَذَكَّرُ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا سَعَىٰ  ۝٣٥
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
79:36
وَبُرِّزَتِ ٱلۡجَحِيمُ لِمَن يَرَىٰ  ۝٣٦
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
79:37
فَأَمَّا مَن طَغَىٰ  ۝٣٧
የካደ ሰውማ፣
79:38
وَءَاثَرَ ٱلۡحَيَوٰةَ ٱلدُّنۡيَا  ۝٣٨
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
79:39
فَإِنَّ ٱلۡجَحِيمَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ  ۝٣٩
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
79:40
وَأَمَّا مَنۡ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفۡسَ عَنِ ٱلۡهَوَىٰ  ۝٤٠
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
79:41
فَإِنَّ ٱلۡجَنَّةَ هِيَ ٱلۡمَأۡوَىٰ  ۝٤١
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
79:42
يَسۡـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلسَّاعَةِ أَيَّانَ مُرۡسَىٰهَا  ۝٤٢
«ከሰዓቲቱ መቼ ነው መኾኛዋ?» ሲሉ ይጠይቁሃል፡፡
79:43
فِيمَ أَنتَ مِن ذِكۡرَىٰهَآ  ۝٤٣
አንተ እርሷን ከማስታወስ በምን ውስጥ ነህ?
79:44
إِلَىٰ رَبِّكَ مُنتَهَىٰهَآ  ۝٤٤
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
79:45
إِنَّمَآ أَنتَ مُنذِرُ مَن يَخۡشَىٰهَا  ۝٤٥
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
79:46
كَأَنَّهُمۡ يَوۡمَ يَرَوۡنَهَا لَمۡ يَلۡبَثُوٓاْ إِلَّا عَشِيَّةً أَوۡ ضُحَىٰهَا  ۝٤٦
እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡


📚Juz 30 📄584 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers