📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 582
ሱረቱ አን-ነበእ
bismillah
عَمَّ يَتَسَآءَلُونَ  ۝١ عَنِ ٱلنَّبَإِ ٱلۡعَظِيمِ  ۝٢ ٱلَّذِي هُمۡ فِيهِ مُخۡتَلِفُونَ  ۝٣ كـَلَّا سَيَعۡلَمُونَ  ۝٤ ثُمَّ كـَلَّا سَيَعۡلَمُونَ  ۝٥ أَلَمۡ نَجۡعَلِ ٱلۡأَرۡضَ مِهَٰدًا  ۝٦ وَٱلۡجِبَالَ أَوۡتَادًا  ۝٧ وَخَلَقۡنَٰكُمۡ أَزۡوَٰجًا  ۝٨ وَجَعَلۡنَا نَوۡمَكُمۡ سُبَاتًا  ۝٩ وَجَعَلۡنَا ٱلَّيۡلَ لِبَاسًا  ۝١٠ وَجَعَلۡنَا ٱلنَّهَارَ مَعَاشًا  ۝١١ وَبَنَيۡنَا فَوۡقَكُمۡ سَبۡعًا شِدَادًا  ۝١٢ وَجَعَلۡنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا  ۝١٣ وَأَنزَلۡنَا مِنَ ٱلۡمُعۡصِرَٰتِ مَآءً ثَجَّاجًا  ۝١٤ لِّنُخۡرِجَ بِهِۦ حَبًّا وَنَبَاتًا  ۝١٥ وَجَنَّٰتٍ أَلۡفَافًا  ۝١٦ إِنَّ يَوۡمَ ٱلۡفَصۡلِ كَانَ مِيقَٰتًا  ۝١٧ يَوۡمَ يُنفَخُ فِي ٱلصُّورِ فَتَأۡتُونَ أَفۡوَاجًا  ۝١٨ وَفُتِحَتِ ٱلسَّمَآءُ فَكَانَتۡ أَبۡوَٰبًا  ۝١٩ وَسُيِّرَتِ ٱلۡجِبَالُ فَكَانَتۡ سَرَابًا  ۝٢٠ إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتۡ مِرۡصَادًا  ۝٢١ لِّلطَّٰغِينَ مَـَٔابًا  ۝٢٢ لَّٰبِثِينَ فِيهَآ أَحۡقَابًا  ۝٢٣ لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرۡدًا وَلَا شَرَابًا  ۝٢٤ إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا  ۝٢٥ جَزَآءً وِفَاقًا  ۝٢٦ إِنَّهُمۡ كَانُواْ لَا يَرۡجُونَ حِسَابًا  ۝٢٧ وَكَذَّبُواْ بِـَٔايَٰتِنَا كِذَّابًا  ۝٢٨ وَكُلَّ شَيۡءٍ أَحۡصَيۡنَٰهُ كِتَٰبًا  ۝٢٩ فَذُوقُواْ فَلَن نَّزِيدَكُمۡ إِلَّا عَذَابًا  ۝٣٠
ሱረቱ አን-ነበእ
bismillah
78:1
عَمَّ يَتَسَآءَلُونَ  ۝١
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ?
78:2
عَنِ ٱلنَّبَإِ ٱلۡعَظِيمِ  ۝٢
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡
78:3
ٱلَّذِي هُمۡ فِيهِ مُخۡتَلِفُونَ  ۝٣
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡
78:4
كـَلَّا سَيَعۡلَمُونَ  ۝٤
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
78:5
ثُمَّ كـَلَّا سَيَعۡلَمُونَ  ۝٥
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡
78:6
أَلَمۡ نَجۡعَلِ ٱلۡأَرۡضَ مِهَٰدًا  ۝٦
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን?
78:7
وَٱلۡجِبَالَ أَوۡتَادًا  ۝٧
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን?
78:8
وَخَلَقۡنَٰكُمۡ أَزۡوَٰجًا  ۝٨
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡
78:9
وَجَعَلۡنَا نَوۡمَكُمۡ سُبَاتًا  ۝٩
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡
78:10
وَجَعَلۡنَا ٱلَّيۡلَ لِبَاسًا  ۝١٠
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡
78:11
وَجَعَلۡنَا ٱلنَّهَارَ مَعَاشًا  ۝١١
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡
78:12
وَبَنَيۡنَا فَوۡقَكُمۡ سَبۡعًا شِدَادًا  ۝١٢
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡
78:13
وَجَعَلۡنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا  ۝١٣
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡
78:14
وَأَنزَلۡنَا مِنَ ٱلۡمُعۡصِرَٰتِ مَآءً ثَجَّاجًا  ۝١٤
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡
78:15
لِّنُخۡرِجَ بِهِۦ حَبًّا وَنَبَاتًا  ۝١٥
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡
78:16
وَجَنَّٰتٍ أَلۡفَافًا  ۝١٦
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡
78:17
إِنَّ يَوۡمَ ٱلۡفَصۡلِ كَانَ مِيقَٰتًا  ۝١٧
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
78:18
يَوۡمَ يُنفَخُ فِي ٱلصُّورِ فَتَأۡتُونَ أَفۡوَاجًا  ۝١٨
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡
78:19
وَفُتِحَتِ ٱلسَّمَآءُ فَكَانَتۡ أَبۡوَٰبًا  ۝١٩
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡
78:20
وَسُيِّرَتِ ٱلۡجِبَالُ فَكَانَتۡ سَرَابًا  ۝٢٠
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡
78:21
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتۡ مِرۡصَادًا  ۝٢١
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡
78:22
لِّلطَّٰغِينَ مَـَٔابًا  ۝٢٢
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡
78:23
لَّٰبِثِينَ فِيهَآ أَحۡقَابًا  ۝٢٣
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤
78:24
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرۡدًا وَلَا شَرَابًا  ۝٢٤
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡
78:25
إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا  ۝٢٥
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡
78:26
جَزَآءً وِفَاقًا  ۝٢٦
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
78:27
إِنَّهُمۡ كَانُواْ لَا يَرۡجُونَ حِسَابًا  ۝٢٧
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
78:28
وَكَذَّبُواْ بِـَٔايَٰتِنَا كِذَّابًا  ۝٢٨
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
78:29
وَكُلَّ شَيۡءٍ أَحۡصَيۡنَٰهُ كِتَٰبًا  ۝٢٩
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
78:30
فَذُوقُواْ فَلَن نَّزِيدَكُمۡ إِلَّا عَذَابًا  ۝٣٠
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡


📚Juz 30 📄582 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers