📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 587
ሱረቱ አል-ኢንፊጣር
bismillah
إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنفَطَرَتۡ  ۝١ وَإِذَا ٱلۡكَوَاكِبُ ٱنتَثَرَتۡ  ۝٢ وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ فُجِّرَتۡ  ۝٣ وَإِذَا ٱلۡقُبُورُ بُعۡثِرَتۡ  ۝٤ عَلِمَتۡ نَفۡسٌ مَّا قَدَّمَتۡ وَأَخَّرَتۡ  ۝٥ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ ٱلۡكَرِيمِ  ۝٦ ٱلَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّىٰكَ فَعَدَلَكَ  ۝٧ فِيٓ أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَآءَ رَكَّبَكَ  ۝٨ كـَلَّا بَلۡ تُكَذِّبُونَ بِٱلدِّينِ  ۝٩ وَإِنَّ عَلَيۡكُمۡ لَحَٰفِظِينَ  ۝١٠ كِرَامًا كَٰتِبِينَ  ۝١١ يَعۡلَمُونَ مَا تَفۡعَلُونَ  ۝١٢ إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ لَفِي نَعِيمٍ  ۝١٣ وَإِنَّ ٱلۡفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ  ۝١٤ يَصۡلَوۡنَهَا يَوۡمَ ٱلدِّينِ  ۝١٥ وَمَا هُمۡ عَنۡهَا بِغَآئِبِينَ  ۝١٦ وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ  ۝١٧ ثُمَّ مَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ  ۝١٨ يَوۡمَ لَا تَمۡلِكُ نَفۡسٌ لِّنَفۡسٍ شَيۡـًٔاۖ وَٱلۡأَمۡرُ يَوۡمَئِذٍ لِّلَّهِ  ۝١٩
ሱረቱ አል-ሙጦፊፊን
bismillah
وَيۡلٌ لِّلۡمُطَفِّفِينَ  ۝١ ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكۡتَالُواْ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسۡتَوۡفُونَ  ۝٢ وَإِذَا كَالُوهُمۡ أَو وَّزَنُوهُمۡ يُخۡسِرُونَ  ۝٣ أَلَا يَظُنُّ أُوْلَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبۡعُوثُونَ  ۝٤ لِيَوۡمٍ عَظِيمٍ  ۝٥ يَوۡمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٦
ሱረቱ አል-ኢንፊጣር
bismillah
82:1
إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنفَطَرَتۡ  ۝١
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤
82:2
وَإِذَا ٱلۡكَوَاكِبُ ٱنتَثَرَتۡ  ۝٢
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤
82:3
وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ فُجِّرَتۡ  ۝٣
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤
82:4
وَإِذَا ٱلۡقُبُورُ بُعۡثِرَتۡ  ۝٤
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
82:5
عَلِمَتۡ نَفۡسٌ مَّا قَدَّمَتۡ وَأَخَّرَتۡ  ۝٥
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
82:6
يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ ٱلۡكَرِيمِ  ۝٦
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
82:7
ٱلَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّىٰكَ فَعَدَلَكَ  ۝٧
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
82:8
فِيٓ أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَآءَ رَكَّبَكَ  ۝٨
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
82:9
كـَلَّا بَلۡ تُكَذِّبُونَ بِٱلدِّينِ  ۝٩
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡
82:10
وَإِنَّ عَلَيۡكُمۡ لَحَٰفِظِينَ  ۝١٠
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤
82:11
كِرَامًا كَٰتِبِينَ  ۝١١
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
82:12
يَعۡلَمُونَ مَا تَفۡعَلُونَ  ۝١٢
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
82:13
إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ لَفِي نَعِيمٍ  ۝١٣
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
82:14
وَإِنَّ ٱلۡفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ  ۝١٤
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
82:15
يَصۡلَوۡنَهَا يَوۡمَ ٱلدِّينِ  ۝١٥
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡
82:16
وَمَا هُمۡ عَنۡهَا بِغَآئِبِينَ  ۝١٦
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡
82:17
وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ  ۝١٧
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
82:18
ثُمَّ مَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ  ۝١٨
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
82:19
يَوۡمَ لَا تَمۡلِكُ نَفۡسٌ لِّنَفۡسٍ شَيۡـًٔاۖ وَٱلۡأَمۡرُ يَوۡمَئِذٍ لِّلَّهِ  ۝١٩
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡
ሱረቱ አል-ሙጦፊፊን
bismillah
83:1
وَيۡلٌ لِّلۡمُطَفِّفِينَ  ۝١
ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡
83:2
ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكۡتَالُواْ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسۡتَوۡفُونَ  ۝٢
ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡
83:3
وَإِذَا كَالُوهُمۡ أَو وَّزَنُوهُمۡ يُخۡسِرُونَ  ۝٣
ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡
83:4
أَلَا يَظُنُّ أُوْلَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبۡعُوثُونَ  ۝٤
እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?
83:5
لِيَوۡمٍ عَظِيمٍ  ۝٥
በታላቁ ቀን፡፡
83:6
يَوۡمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٦
ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡


📚Juz 30 📄587 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers