አል-ኢንፊጣር · 6/19
ትርጉም ፊደሎች — አል-ኢንፊጣር
يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ ٱلۡكَرِيمِ  ۝٦
Yaaa ayyuhal insaaanu maa gharraka bi Rabbikal kareem
📖 በአማርኛ
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 4-8 — አል-ኢንፊጣር

4وَإِذَا ٱلۡقُبُورُ بُعۡثِرَتۡ 
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
5عَلِمَتۡ نَفۡسٌ مَّا قَدَّمَتۡ وَأَخَّرَتۡ 
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
6يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ ٱلۡكَرِيمِ 
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
7ٱلَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّىٰكَ فَعَدَلَكَ 
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
8فِيٓ أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَآءَ رَكَّبَكَ 
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
አል-ኢንፊጣርቁርአን ማውጫ
19አንቀጽ
MeccanRevelation
6አንቀጽ

ትርጉም — አል-ኢንፊጣር 6

ሱረቱ አንቀጽ 6/19 — አል-ኢንፊጣር الإنفطار (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አል-ኢንፊጣር ስሙ, አል-ኢንፊጣር ትርጉም, አል-ኢንፊጣር mp3, አል-ኢንፊጣር pdf. አንቀጽ 4–8. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers