📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 586
ሱረቱ አት-ተክዊር
bismillah
إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ  ۝١ وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ  ۝٢ وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ  ۝٣ وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ  ۝٤ وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ  ۝٥ وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ  ۝٦ وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ  ۝٧ وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ  ۝٨ بِأَيِّ ذَنۢبٍ قُتِلَتۡ  ۝٩ وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ  ۝١٠ وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ  ۝١١ وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ  ۝١٢ وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ  ۝١٣ عَلِمَتۡ نَفۡسٌ مَّآ أَحۡضَرَتۡ  ۝١٤ فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ  ۝١٥ ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ  ۝١٦ وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ  ۝١٧ وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ  ۝١٨ إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ  ۝١٩ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٍ  ۝٢٠ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ  ۝٢١ وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٍ  ۝٢٢ وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ  ۝٢٣ وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٍ  ۝٢٤ وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٍ رَّجِيمٍ  ۝٢٥ فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ  ۝٢٦ إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٌ لِّلۡعَٰلَمِينَ  ۝٢٧ لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ  ۝٢٨ وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٢٩
ሱረቱ አት-ተክዊር
bismillah
81:1
إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ  ۝١
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
81:2
وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ  ۝٢
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
81:3
وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ  ۝٣
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
81:4
وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ  ۝٤
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
81:5
وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ  ۝٥
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
81:6
وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ  ۝٦
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
81:7
وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ  ۝٧
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
81:8
وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ  ۝٨
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
81:9
بِأَيِّ ذَنۢبٍ قُتِلَتۡ  ۝٩
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
81:10
وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ  ۝١٠
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
81:11
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ  ۝١١
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
81:12
وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ  ۝١٢
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
81:13
وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ  ۝١٣
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
81:14
عَلِمَتۡ نَفۡسٌ مَّآ أَحۡضَرَتۡ  ۝١٤
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
81:15
فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ  ۝١٥
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
81:16
ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ  ۝١٦
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
81:17
وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ  ۝١٧
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
81:18
وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ  ۝١٨
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
81:19
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ  ۝١٩
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
81:20
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٍ  ۝٢٠
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
81:21
مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ  ۝٢١
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
81:22
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٍ  ۝٢٢
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
81:23
وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ  ۝٢٣
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
81:24
وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٍ  ۝٢٤
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
81:25
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٍ رَّجِيمٍ  ۝٢٥
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
81:26
فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ  ۝٢٦
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
81:27
إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٌ لِّلۡعَٰلَمِينَ  ۝٢٧
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
81:28
لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ  ۝٢٨
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
81:29
وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٢٩
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡


📚Juz 30 📄586 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers