📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 578
كـَلَّا بَلۡ تُحِبُّونَ ٱلۡعَاجِلَةَ  ۝٢٠ وَتَذَرُونَ ٱلۡأٓخِرَةَ  ۝٢١ وُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ نَّاضِرَةٌ  ۝٢٢ إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌ  ۝٢٣ وَوُجُوهٌ يَوۡمَئِذِۭ بَاسِرَةٌ  ۝٢٤ تَظُنُّ أَن يُفۡعَلَ بِهَا فَاقِرَةٌ  ۝٢٥ كـَلَّآ إِذَا بَلَغَتِ ٱلتَّرَاقِيَ  ۝٢٦ وَقِيلَ مَنۡۜ رَاقٍ  ۝٢٧ وَظَنَّ أَنَّهُ ٱلۡفِرَاقُ  ۝٢٨ وَٱلۡتَفَّتِ ٱلسَّاقُ بِٱلسَّاقِ  ۝٢٩ إِلَىٰ رَبِّكَ يَوۡمَئِذٍ ٱلۡمَسَاقُ  ۝٣٠ فَلَا صَدَّقَ وَلَا صَلَّىٰ  ۝٣١ وَلَٰكِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ  ۝٣٢ ثُمَّ ذَهَبَ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِۦ يَتَمَطَّىٰٓ  ۝٣٣ أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰ  ۝٣٤ ثُمَّ أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰٓ  ۝٣٥ أَيَحۡسَبُ ٱلۡإِنسَٰنُ أَن يُتۡرَكَ سُدًى  ۝٣٦ أَلَمۡ يَكُ نُطۡفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمۡنَىٰ  ۝٣٧ ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ  ۝٣٨ فَجَعَلَ مِنۡهُ ٱلزَّوۡجَيۡنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ  ۝٣٩ أَلَيۡسَ ذَٰلِكَ بِقَٰدِرٍ عَلَىٰٓ أَن يُحۡـِۧيَ ٱلۡمَوۡتَىٰ  ۝٤٠
ሱረቱ አል-ኢንሳን
bismillah
هَلۡ أَتَىٰ عَلَى ٱلۡإِنسَٰنِ حِينٌ مِّنَ ٱلدَّهۡرِ لَمۡ يَكُن شَيۡـًٔا مَّذۡكُورًا  ۝١ إِنَّا خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ مِن نُّطۡفَةٍ أَمۡشَاجٍ نَّبۡتَلِيهِ فَجَعَلۡنَٰهُ سَمِيعَۢا بَصِيرًا  ۝٢ إِنَّا هَدَيۡنَٰهُ ٱلسَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا  ۝٣ إِنَّآ أَعۡتَدۡنَا لِلۡكَٰفِرِينَ سَلَٰسِلَاْ وَأَغۡلَٰلًا وَسَعِيرًا  ۝٤ إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ يَشۡرَبُونَ مِن كَأۡسٍ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا  ۝٥
75:20
كـَلَّا بَلۡ تُحِبُّونَ ٱلۡعَاجِلَةَ  ۝٢٠
(ከመጣደፍ) ተከልከል፡፡ ይልቁንም (ሰዎች) ፈጣኒቱን (ዓለም) ትወዳላችሁ፡፡
75:21
وَتَذَرُونَ ٱلۡأٓخِرَةَ  ۝٢١
መጨረሻይቱንም (ዓለም) ትተዋላችሁ፡፡ (አትዘጋጁላትም)፡፡
75:22
وُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ نَّاضِرَةٌ  ۝٢٢
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፡፡
75:23
إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌ  ۝٢٣
ወደ ጌታቸው ተመልካቾች ናቸው፡፡
75:24
وَوُجُوهٌ يَوۡمَئِذِۭ بَاسِرَةٌ  ۝٢٤
ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው፡፡
75:25
تَظُنُّ أَن يُفۡعَلَ بِهَا فَاقِرَةٌ  ۝٢٥
በርሳቸውም ዐደጋ እንደሚሠራባቸው ያረጋግጣሉ፡፡
75:26
كـَلَّآ إِذَا بَلَغَتِ ٱلتَّرَاقِيَ  ۝٢٦
ንቁ (ነፍስ) ብሪዎችን በደረሰች ጊዜ፤
75:27
وَقِيلَ مَنۡۜ رَاقٍ  ۝٢٧
«አሻሪው ማነው?» በተባለም ጊዜ፡፡
75:28
وَظَنَّ أَنَّهُ ٱلۡفِرَاقُ  ۝٢٨
(ሕመምተኛው) እርሱ (የሰፈረበት ነገር ከዚህ ዓለም) መልለየት መኾኑን ባረጋገጠም ጊዜ፡፡
75:29
وَٱلۡتَفَّتِ ٱلسَّاقُ بِٱلسَّاقِ  ۝٢٩
ባትም በባት በተጣበቀች ጊዜ፡፡
75:30
إِلَىٰ رَبِّكَ يَوۡمَئِذٍ ٱلۡمَسَاقُ  ۝٣٠
በዚያ ቀን መነዳቱ ወደ ጌታህ (ፍርድ) ነው፡፡
75:31
فَلَا صَدَّقَ وَلَا صَلَّىٰ  ۝٣١
አላመነምም አልሰገደምም፡፡
75:32
وَلَٰكِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ  ۝٣٢
ግን አስተባበለ፤ (ከእምነት) ዞረም፡፡
75:33
ثُمَّ ذَهَبَ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِۦ يَتَمَطَّىٰٓ  ۝٣٣
ከዚያም እየተንጎባለለ ወደ ቤተሰቡ ኼደ፡፡
75:34
أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰ  ۝٣٤
የምትጠላውን ነገር (አላህ) ያስከትልህ፡፡ ለአንተ ተገቢህም ነው፡፡
75:35
ثُمَّ أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰٓ  ۝٣٥
ከዚያም ጥፋት ይጠጋህ ለአንተ የተገባህም ነው፡፡
75:36
أَيَحۡسَبُ ٱلۡإِنسَٰنُ أَن يُتۡرَكَ سُدًى  ۝٣٦
ሰው ስድ ኾኖ መትተውን ይጠረጥራልን?
75:37
أَلَمۡ يَكُ نُطۡفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمۡنَىٰ  ۝٣٧
የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?
75:38
ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ  ۝٣٨
ከዚያም የረጋ ደም ኾነ (አላህ ሰው አድርጎ) ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም፡፡
75:39
فَجَعَلَ مِنۡهُ ٱلزَّوۡجَيۡنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ  ۝٣٩
ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድና ሴትን አደረገ፡፡
75:40
أَلَيۡسَ ذَٰلِكَ بِقَٰدِرٍ عَلَىٰٓ أَن يُحۡـِۧيَ ٱلۡمَوۡتَىٰ  ۝٤٠
ይህ (ጌታ) ሙታንን ሕያው በማድረግ ላይ ቻይ አይደለምን?
ሱረቱ አል-ኢንሳን
bismillah
76:1
هَلۡ أَتَىٰ عَلَى ٱلۡإِنسَٰنِ حِينٌ مِّنَ ٱلدَّهۡرِ لَمۡ يَكُن شَيۡـًٔا مَّذۡكُورًا  ۝١
በሰው ላይ የሚታወስ ነገር ሳይኾን ከዘመናት የተወሰነ ጊዜ በእርግጥ አልፎበታል፡፡
76:2
إِنَّا خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ مِن نُّطۡفَةٍ أَمۡشَاجٍ نَّبۡتَلِيهِ فَجَعَلۡنَٰهُ سَمِيعَۢا بَصِيرًا  ۝٢
እኛ ሰውን (በሕግ ግዳጅ) የምንሞከረው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ ሰሚ ተመልካችም አደረግነው፡፡
76:3
إِنَّا هَدَيۡنَٰهُ ٱلسَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا  ۝٣
እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ (ገለጽንለት)፡፡
76:4
إِنَّآ أَعۡتَدۡنَا لِلۡكَٰفِرِينَ سَلَٰسِلَاْ وَأَغۡلَٰلًا وَسَعِيرًا  ۝٤
እኛ ለከሓዲዎች ሰንሰሎቶችንና እንዛዝላዎችን፣ እሳትንም አዘጋጅተናል፡፡
76:5
إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ يَشۡرَبُونَ مِن كَأۡسٍ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا  ۝٥
በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ ካፉር ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡


📚Juz 29 📄578 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers