አን-ናዚዓት · 17/46
ትርጉም ፊደሎች — አን-ናዚዓት
ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ  ۝١٧
Izhab ilaa fir`auna innahu taghaa
📖 በአማርኛ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 15-19 — አን-ናዚዓት

15هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ مُوسَىٰٓ 
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
16إِذۡ نَادَىٰهُ رَبُّهُۥ بِٱلۡوَادِ ٱلۡمُقَدَّسِ طُوًى 
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
17ٱذۡهَبۡ إِلَىٰ فِرۡعَوۡنَ إِنَّهُۥ طَغَىٰ 
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
18فَقُلۡ هَل لَّكَ إِلَىٰٓ أَن تَزَكَّىٰ 
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»
19وَأَهۡدِيَكَ إِلَىٰ رَبِّكَ فَتَخۡشَىٰ 
«ወደ ጌታህም ልመራህ ትፈራውም ዘንድ፤ (መንገድ አለህን?)» አለው፡፡
አን-ናዚዓትቁርአን ማውጫ
46አንቀጽ
MeccanRevelation
17አንቀጽ

ትርጉም — አን-ናዚዓት 17

ሱረቱ አንቀጽ 17/46 — አን-ናዚዓት النازعات (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አን-ናዚዓት ስሙ, አን-ናዚዓት ትርጉም, አን-ናዚዓት mp3, አን-ናዚዓት pdf. አንቀጽ 15–19. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers