📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 585
ሱረቱ ዐበሰ
bismillah
عَبَسَ وَتَوَلَّىٰٓ  ۝١ أَن جَآءَهُ ٱلۡأَعۡمَىٰ  ۝٢ وَمَا يُدۡرِيكَ لَعَلَّهُۥ يَزَّكَّىٰٓ  ۝٣ أَوۡ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ ٱلذِّكۡرَىٰٓ  ۝٤ أَمَّا مَنِ ٱسۡتَغۡنَىٰ  ۝٥ فَأَنتَ لَهُۥ تَصَدَّىٰ  ۝٦ وَمَا عَلَيۡكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ  ۝٧ وَأَمَّا مَن جَآءَكَ يَسۡعَىٰ  ۝٨ وَهُوَ يَخۡشَىٰ  ۝٩ فَأَنتَ عَنۡهُ تَلَهَّىٰ  ۝١٠ كـَلَّآ إِنَّهَا تَذۡكِرَةٌ  ۝١١ فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ  ۝١٢ فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ  ۝١٣ مَّرۡفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةِۭ  ۝١٤ بِأَيۡدِي سَفَرَةٍ  ۝١٥ كِرَامِۭ بَرَرَةٍ  ۝١٦ قُتِلَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَآ أَكۡفَرَهُۥ  ۝١٧ مِنۡ أَيِّ شَيۡءٍ خَلَقَهُۥ  ۝١٨ مِن نُّطۡفَةٍ خَلَقَهُۥ فَقَدَّرَهُۥ  ۝١٩ ثُمَّ ٱلسَّبِيلَ يَسَّرَهُۥ  ۝٢٠ ثُمَّ أَمَاتَهُۥ فَأَقۡبَرَهُۥ  ۝٢١ ثُمَّ إِذَا شَآءَ أَنشَرَهُۥ  ۝٢٢ كـَلَّا لَمَّا يَقۡضِ مَآ أَمَرَهُۥ  ۝٢٣ فَلۡيَنظُرِ ٱلۡإِنسَٰنُ إِلَىٰ طَعَامِهِۦٓ  ۝٢٤ أَنَّا صَبَبۡنَا ٱلۡمَآءَ صَبًّا  ۝٢٥ ثُمَّ شَقَقۡنَا ٱلۡأَرۡضَ شَقًّا  ۝٢٦ فَأَنۢبَتۡنَا فِيهَا حَبًّا  ۝٢٧ وَعِنَبًا وَقَضۡبًا  ۝٢٨ وَزَيۡتُونًا وَنَخۡلًا  ۝٢٩ وَحَدَآئِقَ غُلۡبًا  ۝٣٠ وَفَٰكِهَةً وَأَبًّا  ۝٣١ مَّتَٰعًا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ  ۝٣٢ فَإِذَا جَآءَتِ ٱلصَّآخَّةُ  ۝٣٣ يَوۡمَ يَفِرُّ ٱلۡمَرۡءُ مِنۡ أَخِيهِ  ۝٣٤ وَأُمِّهِۦ وَأَبِيهِ  ۝٣٥ وَصَٰحِبَتِهِۦ وَبَنِيهِ  ۝٣٦ لِكُلِّ ٱمۡرِيٍٕ مِّنۡهُمۡ يَوۡمَئِذٍ شَأۡنٌ يُغۡنِيهِ  ۝٣٧ وُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ مُّسۡفِرَةٌ  ۝٣٨ ضَاحِكَةٌ مُّسۡتَبۡشِرَةٌ  ۝٣٩ وَوُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ عَلَيۡهَا غَبَرَةٌ  ۝٤٠ تَرۡهَقُهَا قَتَرَةٌ  ۝٤١ أُوْلَٰٓئِكَ هُمُ ٱلۡكَفَرَةُ ٱلۡفَجَرَةُ  ۝٤٢
ሱረቱ ዐበሰ
bismillah
80:1
عَبَسَ وَتَوَلَّىٰٓ  ۝١
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
80:2
أَن جَآءَهُ ٱلۡأَعۡمَىٰ  ۝٢
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
80:3
وَمَا يُدۡرِيكَ لَعَلَّهُۥ يَزَّكَّىٰٓ  ۝٣
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
80:4
أَوۡ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ ٱلذِّكۡرَىٰٓ  ۝٤
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
80:5
أَمَّا مَنِ ٱسۡتَغۡنَىٰ  ۝٥
የተብቃቃው ሰውማ፤
80:6
فَأَنتَ لَهُۥ تَصَدَّىٰ  ۝٦
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
80:7
وَمَا عَلَيۡكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ  ۝٧
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
80:8
وَأَمَّا مَن جَآءَكَ يَسۡعَىٰ  ۝٨
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
80:9
وَهُوَ يَخۡشَىٰ  ۝٩
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
80:10
فَأَنتَ عَنۡهُ تَلَهَّىٰ  ۝١٠
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
80:11
كـَلَّآ إِنَّهَا تَذۡكِرَةٌ  ۝١١
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
80:12
فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ  ۝١٢
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
80:13
فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ  ۝١٣
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
80:14
مَّرۡفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةِۭ  ۝١٤
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
80:15
بِأَيۡدِي سَفَرَةٍ  ۝١٥
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
80:16
كِرَامِۭ بَرَرَةٍ  ۝١٦
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
80:17
قُتِلَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَآ أَكۡفَرَهُۥ  ۝١٧
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
80:18
مِنۡ أَيِّ شَيۡءٍ خَلَقَهُۥ  ۝١٨
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
80:19
مِن نُّطۡفَةٍ خَلَقَهُۥ فَقَدَّرَهُۥ  ۝١٩
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
80:20
ثُمَّ ٱلسَّبِيلَ يَسَّرَهُۥ  ۝٢٠
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
80:21
ثُمَّ أَمَاتَهُۥ فَأَقۡبَرَهُۥ  ۝٢١
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
80:22
ثُمَّ إِذَا شَآءَ أَنشَرَهُۥ  ۝٢٢
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
80:23
كـَلَّا لَمَّا يَقۡضِ مَآ أَمَرَهُۥ  ۝٢٣
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
80:24
فَلۡيَنظُرِ ٱلۡإِنسَٰنُ إِلَىٰ طَعَامِهِۦٓ  ۝٢٤
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
80:25
أَنَّا صَبَبۡنَا ٱلۡمَآءَ صَبًّا  ۝٢٥
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
80:26
ثُمَّ شَقَقۡنَا ٱلۡأَرۡضَ شَقًّا  ۝٢٦
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
80:27
فَأَنۢبَتۡنَا فِيهَا حَبًّا  ۝٢٧
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
80:28
وَعِنَبًا وَقَضۡبًا  ۝٢٨
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
80:29
وَزَيۡتُونًا وَنَخۡلًا  ۝٢٩
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
80:30
وَحَدَآئِقَ غُلۡبًا  ۝٣٠
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
80:31
وَفَٰكِهَةً وَأَبًّا  ۝٣١
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
80:32
مَّتَٰعًا لَّكُمۡ وَلِأَنۡعَٰمِكُمۡ  ۝٣٢
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
80:33
فَإِذَا جَآءَتِ ٱلصَّآخَّةُ  ۝٣٣
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
80:34
يَوۡمَ يَفِرُّ ٱلۡمَرۡءُ مِنۡ أَخِيهِ  ۝٣٤
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
80:35
وَأُمِّهِۦ وَأَبِيهِ  ۝٣٥
ከናቱም ካባቱም፤
80:36
وَصَٰحِبَتِهِۦ وَبَنِيهِ  ۝٣٦
ከሚስቱም ከልጁም፤
80:37
لِكُلِّ ٱمۡرِيٍٕ مِّنۡهُمۡ يَوۡمَئِذٍ شَأۡنٌ يُغۡنِيهِ  ۝٣٧
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
80:38
وُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ مُّسۡفِرَةٌ  ۝٣٨
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
80:39
ضَاحِكَةٌ مُّسۡتَبۡشِرَةٌ  ۝٣٩
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
80:40
وَوُجُوهٌ يَوۡمَئِذٍ عَلَيۡهَا غَبَرَةٌ  ۝٤٠
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
80:41
تَرۡهَقُهَا قَتَرَةٌ  ۝٤١
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
80:42
أُوْلَٰٓئِكَ هُمُ ٱلۡكَفَرَةُ ٱلۡفَجَرَةُ  ۝٤٢
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡


📚Juz 30 📄585 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers