La sourate Al-Ghashiyah en Amharique
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ(1) የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? |
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ(2) ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ |
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ(3) ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ |
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً(4) ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ |
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ(5) በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡ |
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ(6) ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡ |
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ(7) የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡ |
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ(8) ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡ |
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ(9) ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡ |
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ(10) በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡ |
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً(11) በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡ |
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ(12) በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡ |
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ(13) በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡ |
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ(14) በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡ |
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ(15) የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡ |
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ(16) የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡ |
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ(17) (ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች! |
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ(18) ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች! |
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ(19) ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ! |
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ(20) ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?) |
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ(21) አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡ |
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ(22) በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡ |
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ(23) ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤ |
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ(24) አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡ |
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ(25) መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡ |
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم(26) ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡ |
Plus de sourates en Amharique :
Téléchargez la sourate avec la voix des récitants du Coran les plus célèbres :
Téléchargez le fichier mp3 de la sourate Al-Ghashiyah : choisissez le récitateur pour écouter et télécharger la sourate Al-Ghashiyah complète en haute qualité.















Donnez-nous une invitation valide