📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 597
ሱረቱ አት-ቲን
bismillah
وَٱلتِّينِ وَٱلزَّيۡتُونِ  ۝١ وَطُورِ سِينِينَ  ۝٢ وَهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ ٱلۡأَمِينِ  ۝٣ لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِيٓ أَحۡسَنِ تَقۡوِيمٍ  ۝٤ ثُمَّ رَدَدۡنَٰهُ أَسۡفَلَ سَٰفِلِينَ  ۝٥ إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ فَلَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونٍ  ۝٦ فَمَا يُكَذِّبُكَ بَعۡدُ بِٱلدِّينِ  ۝٧ أَلَيۡسَ ٱللَّهُ بِأَحۡكَمِ ٱلۡحَٰكِمِينَ  ۝٨
ሱረቱ አል-ዐለቅ
bismillah
ٱقۡرَأۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلَّذِي خَلَقَ  ۝١ خَلَقَ ٱلۡإِنسَٰنَ مِنۡ عَلَقٍ  ۝٢ ٱقۡرَأۡ وَرَبُّكَ ٱلۡأَكۡرَمُ  ۝٣ ٱلَّذِي عَلَّمَ بِٱلۡقَلَمِ  ۝٤ عَلَّمَ ٱلۡإِنسَٰنَ مَا لَمۡ يَعۡلَمۡ  ۝٥ كـَلَّآ إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَيَطۡغَىٰٓ  ۝٦ أَن رَّءَاهُ ٱسۡتَغۡنَىٰٓ  ۝٧ إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ ٱلرُّجۡعَىٰٓ  ۝٨ أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يَنۡهَىٰ  ۝٩ عَبۡدًا إِذَا صَلَّىٰٓ  ۝١٠ أَرَءَيۡتَ إِن كَانَ عَلَى ٱلۡهُدَىٰٓ  ۝١١ أَوۡ أَمَرَ بِٱلتَّقۡوَىٰٓ  ۝١٢ أَرَءَيۡتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰٓ  ۝١٣ أَلَمۡ يَعۡلَم بِأَنَّ ٱللَّهَ يَرَىٰ  ۝١٤ كـَلَّا لَئِن لَّمۡ يَنتَهِ لَنَسۡفَعَۢا بِٱلنَّاصِيَةِ  ۝١٥ نَاصِيَةٍ كَٰذِبَةٍ خَاطِئَةٍ  ۝١٦ فَلۡيَدۡعُ نَادِيَهُۥ  ۝١٧ سَنَدۡعُ ٱلزَّبَانِيَةَ  ۝١٨ كـَلَّا لَا تُطِعۡهُ وَٱسۡجُدۡۤ وَٱقۡتَرِب۩  ۝١٩
ሱረቱ አት-ቲን
bismillah
95:1
وَٱلتِّينِ وَٱلزَّيۡتُونِ  ۝١
በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፡፡
95:2
وَطُورِ سِينِينَ  ۝٢
በሲኒን ተራራም፤
95:3
وَهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ ٱلۡأَمِينِ  ۝٣
በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡
95:4
لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِيٓ أَحۡسَنِ تَقۡوِيمٍ  ۝٤
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
95:5
ثُمَّ رَدَدۡنَٰهُ أَسۡفَلَ سَٰفِلِينَ  ۝٥
ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡
95:6
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ فَلَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونٍ  ۝٦
ግን እነዚያ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ለእነርሱ ተቆራጭ ያልኾነ ምንዳ አልላቸው፡፡
95:7
فَمَا يُكَذِّبُكَ بَعۡدُ بِٱلدِّينِ  ۝٧
ታዲያ ከዚህ በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?
95:8
أَلَيۡسَ ٱللَّهُ بِأَحۡكَمِ ٱلۡحَٰكِمِينَ  ۝٨
አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡
ሱረቱ አል-ዐለቅ
bismillah
96:1
ٱقۡرَأۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلَّذِي خَلَقَ  ۝١
አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡
96:2
خَلَقَ ٱلۡإِنسَٰنَ مِنۡ عَلَقٍ  ۝٢
ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡
96:3
ٱقۡرَأۡ وَرَبُّكَ ٱلۡأَكۡرَمُ  ۝٣
አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤
96:4
ٱلَّذِي عَلَّمَ بِٱلۡقَلَمِ  ۝٤
ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡
96:5
عَلَّمَ ٱلۡإِنسَٰنَ مَا لَمۡ يَعۡلَمۡ  ۝٥
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡
96:6
كـَلَّآ إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَيَطۡغَىٰٓ  ۝٦
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡
96:7
أَن رَّءَاهُ ٱسۡتَغۡنَىٰٓ  ۝٧
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
96:8
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ ٱلرُّجۡعَىٰٓ  ۝٨
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
96:9
أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يَنۡهَىٰ  ۝٩
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
96:10
عَبۡدًا إِذَا صَلَّىٰٓ  ۝١٠
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤
96:11
أَرَءَيۡتَ إِن كَانَ عَلَى ٱلۡهُدَىٰٓ  ۝١١
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
96:12
أَوۡ أَمَرَ بِٱلتَّقۡوَىٰٓ  ۝١٢
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
96:13
أَرَءَيۡتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰٓ  ۝١٣
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤
96:14
أَلَمۡ يَعۡلَم بِأَنَّ ٱللَّهَ يَرَىٰ  ۝١٤
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?
96:15
كـَلَّا لَئِن لَّمۡ يَنتَهِ لَنَسۡفَعَۢا بِٱلنَّاصِيَةِ  ۝١٥
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
96:16
نَاصِيَةٍ كَٰذِبَةٍ خَاطِئَةٍ  ۝١٦
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
96:17
فَلۡيَدۡعُ نَادِيَهُۥ  ۝١٧
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
96:18
سَنَدۡعُ ٱلزَّبَانِيَةَ  ۝١٨
(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡
96:19
كـَلَّا لَا تُطِعۡهُ وَٱسۡجُدۡۤ وَٱقۡتَرِب۩  ۝١٩
ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡


📚Juz 30 📄597 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers