📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 596
لَا يَصۡلَىٰهَآ إِلَّا ٱلۡأَشۡقَى  ۝١٥ ٱلَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ  ۝١٦ وَسَيُجَنَّبُهَا ٱلۡأَتۡقَى  ۝١٧ ٱلَّذِي يُؤۡتِي مَالَهُۥ يَتَزَكَّىٰ  ۝١٨ وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُۥ مِن نِّعۡمَةٍ تُجۡزَىٰٓ  ۝١٩ إِلَّا ٱبۡتِغَآءَ وَجۡهِ رَبِّهِ ٱلۡأَعۡلَىٰ  ۝٢٠ وَلَسَوۡفَ يَرۡضَىٰ  ۝٢١
ሱረቱ አድ-ዱሓ
bismillah
وَٱلضُّحَىٰ  ۝١ وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ  ۝٢ مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ  ۝٣ وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٌ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ  ۝٤ وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ  ۝٥ أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمًا فَـَٔاوَىٰ  ۝٦ وَوَجَدَكَ ضَآلًّا فَهَدَىٰ  ۝٧ وَوَجَدَكَ عَآئِلًا فَأَغۡنَىٰ  ۝٨ فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ  ۝٩ وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ  ۝١٠ وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ  ۝١١
ሱረቱ አሽ-ሸርሕ
bismillah
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ  ۝١ وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ  ۝٢ ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ  ۝٣ وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ  ۝٤ فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا  ۝٥ إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا  ۝٦ فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ  ۝٧ وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب  ۝٨
92:15
لَا يَصۡلَىٰهَآ إِلَّا ٱلۡأَشۡقَى  ۝١٥
ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡
92:16
ٱلَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ  ۝١٦
ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡
92:17
وَسَيُجَنَّبُهَا ٱلۡأَتۡقَى  ۝١٧
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
92:18
ٱلَّذِي يُؤۡتِي مَالَهُۥ يَتَزَكَّىٰ  ۝١٨
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
92:19
وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُۥ مِن نِّعۡمَةٍ تُجۡزَىٰٓ  ۝١٩
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
92:20
إِلَّا ٱبۡتِغَآءَ وَجۡهِ رَبِّهِ ٱلۡأَعۡلَىٰ  ۝٢٠
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡
92:21
وَلَسَوۡفَ يَرۡضَىٰ  ۝٢١
ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡
ሱረቱ አድ-ዱሓ
bismillah
93:1
وَٱلضُّحَىٰ  ۝١
በረፋዱ እምላለሁ፡፡
93:2
وَٱلَّيۡلِ إِذَا سَجَىٰ  ۝٢
በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤
93:3
مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ  ۝٣
ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡
93:4
وَلَلۡأٓخِرَةُ خَيۡرٌ لَّكَ مِنَ ٱلۡأُولَىٰ  ۝٤
መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡
93:5
وَلَسَوۡفَ يُعۡطِيكَ رَبُّكَ فَتَرۡضَىٰٓ  ۝٥
ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡
93:6
أَلَمۡ يَجِدۡكَ يَتِيمًا فَـَٔاوَىٰ  ۝٦
የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡
93:7
وَوَجَدَكَ ضَآلًّا فَهَدَىٰ  ۝٧
የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡
93:8
وَوَجَدَكَ عَآئِلًا فَأَغۡنَىٰ  ۝٨
ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡
93:9
فَأَمَّا ٱلۡيَتِيمَ فَلَا تَقۡهَرۡ  ۝٩
የቲምንማ አትጨቁን፡፡
93:10
وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنۡهَرۡ  ۝١٠
ለማኝንም አትገላምጥ፡፡
93:11
وَأَمَّا بِنِعۡمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثۡ  ۝١١
በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡
ሱረቱ አሽ-ሸርሕ
bismillah
94:1
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ  ۝١
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
94:2
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ  ۝٢
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
94:3
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ  ۝٣
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
94:4
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ  ۝٤
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
94:5
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا  ۝٥
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
94:6
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا  ۝٦
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
94:7
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ  ۝٧
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
94:8
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب  ۝٨
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡


📚Juz 30 📄596 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers