📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 568
فَلَيۡسَ لَهُ ٱلۡيَوۡمَ هَٰهُنَا حَمِيمٌ  ۝٣٥ وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنۡ غِسۡلِينٍ  ۝٣٦ لَّا يَأۡكُلُهُۥٓ إِلَّا ٱلۡخَٰطِـُٔونَ  ۝٣٧ فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَا تُبۡصِرُونَ  ۝٣٨ وَمَا لَا تُبۡصِرُونَ  ۝٣٩ إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ  ۝٤٠ وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَاعِرٍۚ قَلِيلًا مَّا تُؤۡمِنُونَ  ۝٤١ وَلَا بِقَوۡلِ كَاهِنٍۚ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ  ۝٤٢ تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٤٣ وَلَوۡ تَقَوَّلَ عَلَيۡنَا بَعۡضَ ٱلۡأَقَاوِيلِ  ۝٤٤ لَأَخَذۡنَا مِنۡهُ بِٱلۡيَمِينِ  ۝٤٥ ثُمَّ لَقَطَعۡنَا مِنۡهُ ٱلۡوَتِينَ  ۝٤٦ فَمَا مِنكُم مِّنۡ أَحَدٍ عَنۡهُ حَٰجِزِينَ  ۝٤٧ وَإِنَّهُۥ لَتَذۡكِرَةٌ لِّلۡمُتَّقِينَ  ۝٤٨ وَإِنَّا لَنَعۡلَمُ أَنَّ مِنكُم مُّكَذِّبِينَ  ۝٤٩ وَإِنَّهُۥ لَحَسۡرَةٌ عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ  ۝٥٠ وَإِنَّهُۥ لَحَقُّ ٱلۡيَقِينِ  ۝٥١ فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ  ۝٥٢
ሱረቱ አል-መዓሪጅ
bismillah
سَأَلَ سَآئِلُۢ بِعَذَابٍ وَاقِعٍ  ۝١ لِّلۡكَٰفِرِينَ لَيۡسَ لَهُۥ دَافِعٌ  ۝٢ مِّنَ ٱللَّهِ ذِي ٱلۡمَعَارِجِ  ۝٣ تَعۡرُجُ ٱلۡمَلَٰٓئِكَةُ وَٱلرُّوحُ إِلَيۡهِ فِي يَوۡمٍ كَانَ مِقۡدَارُهُۥ خَمۡسِينَ أَلۡفَ سَنَةٍ  ۝٤ فَٱصۡبِرۡ صَبۡرًا جَمِيلًا  ۝٥ إِنَّهُمۡ يَرَوۡنَهُۥ بَعِيدًا  ۝٦ وَنَرَىٰهُ قَرِيبًا  ۝٧ يَوۡمَ تَكُونُ ٱلسَّمَآءُ كَٱلۡمُهۡلِ  ۝٨ وَتَكُونُ ٱلۡجِبَالُ كَٱلۡعِهۡنِ  ۝٩ وَلَا يَسۡـَٔلُ حَمِيمٌ حَمِيمًا  ۝١٠
69:35
فَلَيۡسَ لَهُ ٱلۡيَوۡمَ هَٰهُنَا حَمِيمٌ  ۝٣٥
ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡
69:36
وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنۡ غِسۡلِينٍ  ۝٣٦
ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡
69:37
لَّا يَأۡكُلُهُۥٓ إِلَّا ٱلۡخَٰطِـُٔونَ  ۝٣٧
ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡
69:38
فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَا تُبۡصِرُونَ  ۝٣٨
በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡
69:39
وَمَا لَا تُبۡصِرُونَ  ۝٣٩
በማታዩትም ነገር፡፡
69:40
إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ  ۝٤٠
እርሱ (ቁርኣን) የተከበረ መልክተኛ ቃል ነው፡፡
69:41
وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَاعِرٍۚ قَلِيلًا مَّا تُؤۡمِنُونَ  ۝٤١
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ፡፡
69:42
وَلَا بِقَوۡلِ كَاهِنٍۚ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ  ۝٤٢
የጠንቋይም ቃል አይደለም፡፡ ጥቂትን ብቻ ታስታውሳላችሁ፡፡
69:43
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ  ۝٤٣
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
69:44
وَلَوۡ تَقَوَّلَ عَلَيۡنَا بَعۡضَ ٱلۡأَقَاوِيلِ  ۝٤٤
በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት (ያላልነውን) በቀጠፈ ኖሮ፤
69:45
لَأَخَذۡنَا مِنۡهُ بِٱلۡيَمِينِ  ۝٤٥
በኀይል በያዝነው ነበር፡፡
69:46
ثُمَّ لَقَطَعۡنَا مِنۡهُ ٱلۡوَتِينَ  ۝٤٦
ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር (የተንጠለጠለበትን ጅማት) በቆረጥን ነበር፡፡
69:47
فَمَا مِنكُم مِّنۡ أَحَدٍ عَنۡهُ حَٰجِزِينَ  ۝٤٧
ከእናንተም ውስጥ ከእርሱ ላይ ከልካዮች ምንም አይኖሩም፡፡
69:48
وَإِنَّهُۥ لَتَذۡكِرَةٌ لِّلۡمُتَّقِينَ  ۝٤٨
እርሱም (ቁርኣን) ለጥንቁቆቹ መገሠጫ ነው፡፡
69:49
وَإِنَّا لَنَعۡلَمُ أَنَّ مِنكُم مُّكَذِّبِينَ  ۝٤٩
እኛም ከእናንተ ውስጥ አስተባባዮች መኖራቸውን በእርግጥ እናውቃለን፡፡
69:50
وَإِنَّهُۥ لَحَسۡرَةٌ عَلَى ٱلۡكَٰفِرِينَ  ۝٥٠
እርሱም (ቁርኣን) በከሓዲዎቹ ላይ ጸጸት ነው፡፡
69:51
وَإِنَّهُۥ لَحَقُّ ٱلۡيَقِينِ  ۝٥١
እርሱም የተረጋገጠ እውነት ነው፡፡
69:52
فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ  ۝٥٢
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
ሱረቱ አል-መዓሪጅ
bismillah
70:1
سَأَلَ سَآئِلُۢ بِعَذَابٍ وَاقِعٍ  ۝١
ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡
70:2
لِّلۡكَٰفِرِينَ لَيۡسَ لَهُۥ دَافِعٌ  ۝٢
በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡
70:3
مِّنَ ٱللَّهِ ذِي ٱلۡمَعَارِجِ  ۝٣
የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡
70:4
تَعۡرُجُ ٱلۡمَلَٰٓئِكَةُ وَٱلرُّوحُ إِلَيۡهِ فِي يَوۡمٍ كَانَ مِقۡدَارُهُۥ خَمۡسِينَ أَلۡفَ سَنَةٍ  ۝٤
መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደእርሱ ያርጋሉ፤ (ይወጣሉ)፡፡
70:5
فَٱصۡبِرۡ صَبۡرًا جَمِيلًا  ۝٥
መልካምንም ትዕግስት ታገሥ፡፡
70:6
إِنَّهُمۡ يَرَوۡنَهُۥ بَعِيدًا  ۝٦
እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል፡፡
70:7
وَنَرَىٰهُ قَرِيبًا  ۝٧
እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡
70:8
يَوۡمَ تَكُونُ ٱلسَّمَآءُ كَٱلۡمُهۡلِ  ۝٨
ሰማይ እንደ ዘይት አተላ በምትኾንበት ቀን፡፡
70:9
وَتَكُونُ ٱلۡجِبَالُ كَٱلۡعِهۡنِ  ۝٩
ጋራዎችም በተለያዩ ቀለማት እንደ ተነከረ ሱፍ (ነፋስ እንደሚያበረው) በሚኾኑበት ቀን፡፡
70:10
وَلَا يَسۡـَٔلُ حَمِيمٌ حَمِيمًا  ۝١٠
ዘመድም ዘመድን በማይጠይቅበት ቀን፤ (መላሽ የለውም)፡፡


📚Juz 29 📄568 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers