Surah Abasa with Amharic

  1. Surah mp3
  2. More
  3. Amharic
The Holy Quran | Quran translation | Language Amharic | Surah Abasa | عبس - Ayat Count 42 - The number of the surah in moshaf: 80 - The meaning of the surah in English: He Frowned.

عَبَسَ وَتَوَلَّىٰ(1)

 ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡

أَن جَاءَهُ الْأَعْمَىٰ(2)

 ዕውሩ ስለ መጣው፡፡

وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّىٰ(3)

 ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡

أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ الذِّكْرَىٰ(4)

 ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡

أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ(5)

 የተብቃቃው ሰውማ፤

فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ(6)

 አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡

وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ(7)

 ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡

وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ(8)

 እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤

وَهُوَ يَخْشَىٰ(9)

 እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤

فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ(10)

 አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡

كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ(11)

 ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡

فَمَن شَاءَ ذَكَرَهُ(12)

 የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡

فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ(13)

 በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡

مَّرْفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةٍ(14)

 ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡

بِأَيْدِي سَفَرَةٍ(15)

 በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡

كِرَامٍ بَرَرَةٍ(16)

 የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡

قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ(17)

 ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?

مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ(18)

 (ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)

مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ(19)

 ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡

ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ(20)

 ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡

ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ(21)

 ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡

ثُمَّ إِذَا شَاءَ أَنشَرَهُ(22)

 ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡

كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ(23)

 በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡

فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ إِلَىٰ طَعَامِهِ(24)

 ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡

أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاءَ صَبًّا(25)

 እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡

ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا(26)

 ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤

فَأَنبَتْنَا فِيهَا حَبًّا(27)

 በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤

وَعِنَبًا وَقَضْبًا(28)

 ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤

وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا(29)

 የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤

وَحَدَائِقَ غُلْبًا(30)

 ጭፍቆች አትክልቶችንም፤

وَفَاكِهَةً وَأَبًّا(31)

 ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡

مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ(32)

 ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡

فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ(33)

 አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤

يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ(34)

 ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤

وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ(35)

 ከናቱም ካባቱም፤

وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ(36)

 ከሚስቱም ከልጁም፤

لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ(37)

 ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡

وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ(38)

 ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤

ضَاحِكَةٌ مُّسْتَبْشِرَةٌ(39)

 ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡

وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ(40)

 ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤

تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ(41)

 ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤

أُولَٰئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ(42)

 እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡


More surahs in Amharic:


Al-Baqarah Al-'Imran An-Nisa'
Al-Ma'idah Yusuf Ibrahim
Al-Hijr Al-Kahf Maryam
Al-Hajj Al-Qasas Al-'Ankabut
As-Sajdah Ya Sin Ad-Dukhan
Al-Fath Al-Hujurat Qaf
An-Najm Ar-Rahman Al-Waqi'ah
Al-Hashr Al-Mulk Al-Haqqah
Al-Inshiqaq Al-A'la Al-Ghashiyah

Download surah Abasa with the voice of the most famous Quran reciters :

surah Abasa mp3 : choose the reciter to listen and download the chapter Abasa Complete with high quality
surah Abasa Ahmed El Agamy
Ahmed Al Ajmy
surah Abasa Bandar Balila
Bandar Balila
surah Abasa Khalid Al Jalil
Khalid Al Jalil
surah Abasa Saad Al Ghamdi
Saad Al Ghamdi
surah Abasa Saud Al Shuraim
Saud Al Shuraim
surah Abasa Abdul Basit Abdul Samad
Abdul Basit
surah Abasa Abdul Rashid Sufi
Abdul Rashid Sufi
surah Abasa Abdullah Basfar
Abdullah Basfar
surah Abasa Abdullah Awwad Al Juhani
Abdullah Al Juhani
surah Abasa Fares Abbad
Fares Abbad
surah Abasa Maher Al Muaiqly
Maher Al Muaiqly
surah Abasa Muhammad Siddiq Al Minshawi
Al Minshawi
surah Abasa Al Hosary
Al Hosary
surah Abasa Al-afasi
Mishari Al-afasi
surah Abasa Yasser Al Dosari
Yasser Al Dosari


Wednesday, May 8, 2024

لا تنسنا من دعوة صالحة بظهر الغيب