ዐበሰ · 31/42
ትርጉም ፊደሎች — ዐበሰ
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا ۝٣١
Wa faki hataw-wa abba
📖 በአማርኛ
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 29-33 — ዐበሰ

29وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
30وَحَدَائِقَ غُلْبًا
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
31وَفَاكِهَةً وَأَبًّا
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
32مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
33فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
ዐበሰቁርአን ማውጫ
42አንቀጽ
MeccanRevelation
31አንቀጽ

ትርጉም — ዐበሰ 31

ሱረቱ ዐበሰ አንቀጽ 31 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 31/42 — ዐበሰ عبس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ዐበሰ ስሙ, ዐበሰ ትርጉም, ዐበሰ mp3, ዐበሰ pdf. አንቀጽ 29–33. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers