ዐበሰ · 7/42
ትርጉም ፊደሎች — ዐበሰ
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ ۝٧
Wa ma `alaika allaa yaz zakka
📖 በአማርኛ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 5-9 — ዐበሰ

5أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَىٰ
የተብቃቃው ሰውማ፤
6فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
7وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
8وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
9وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
ዐበሰቁርአን ማውጫ
42አንቀጽ
MeccanRevelation
7አንቀጽ

ትርጉም — ዐበሰ 7

ሱረቱ ዐበሰ አንቀጽ 7 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 7/42 — ዐበሰ عبس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ዐበሰ ስሙ, ዐበሰ ትርጉም, ዐበሰ mp3, ዐበሰ pdf. አንቀጽ 5–9. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers