ዐበሰ · 8/42
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ ዐበሰ
وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ ۝٨
Wa amma man jaa-aka yas`a
📖 በአማርኛ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 6-10 — ሱረቱ ዐበሰ

6فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّىٰ
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
7وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
8وَأَمَّا مَن جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
9وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
10فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
ዐበሰቁርአን ማውጫ
42አንቀጽ
MeccanRevelation
8አንቀጽ

ትርጉም — ዐበሰ 8

ሱረቱ ዐበሰ አንቀጽ 8 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤

ሱረቱ አንቀጽ 8/42 — ሱረቱ ዐበሰ عبس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ ዐበሰ ስሙ, ሱረቱ ዐበሰ ትርጉም, ሱረቱ ዐበሰ mp3, ሱረቱ ዐበሰ pdf. አንቀጽ 6–10. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 8, 2026

Don't forget us in your sincere prayers