ዐበሰ · 17/42
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ ዐበሰ
قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ ۝١٧
Qutilal-insanu maa akfarah
📖 በአማርኛ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 15-19 — ሱረቱ ዐበሰ

15بِأَيْدِي سَفَرَةٍ
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
16كِرَامٍ بَرَرَةٍ
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
17قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
18مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
19مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
ዐበሰቁርአን ማውጫ
42አንቀጽ
MeccanRevelation
17አንቀጽ

ትርጉም — ዐበሰ 17

ሱረቱ ዐበሰ አንቀጽ 17 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?

ሱረቱ አንቀጽ 17/42 — ሱረቱ ዐበሰ عبس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ ዐበሰ ስሙ, ሱረቱ ዐበሰ ትርጉም, ሱረቱ ዐበሰ mp3, ሱረቱ ዐበሰ pdf. አንቀጽ 15–19. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 8, 2026

Don't forget us in your sincere prayers