ዐበሰ · 17/42
ትርጉም ፊደሎች — ዐበሰ
قُتِلَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَآ أَكۡفَرَهُۥ  ۝١٧
Qutilal-insanu maa akfarah
📖 በአማርኛ
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 15-19 — ዐበሰ

15بِأَيۡدِي سَفَرَةٍ 
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
16كِرَامِۭ بَرَرَةٍ 
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
17قُتِلَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَآ أَكۡفَرَهُۥ 
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
18مِنۡ أَيِّ شَيۡءٍ خَلَقَهُۥ 
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
19مِن نُّطۡفَةٍ خَلَقَهُۥ فَقَدَّرَهُۥ 
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
ዐበሰቁርአን ማውጫ
42አንቀጽ
MeccanRevelation
17አንቀጽ

ትርጉም — ዐበሰ 17

ሱረቱ አንቀጽ 17/42 — ዐበሰ عبس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ዐበሰ ስሙ, ዐበሰ ትርጉም, ዐበሰ mp3, ዐበሰ pdf. አንቀጽ 15–19. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers