📖 0/604 የተነበቡ ገጾች
📄 595
ሱረቱ አሽ-ሸምስ
bismillah
وَٱلشَّمۡسِ وَضُحَىٰهَا  ۝١ وَٱلۡقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا  ۝٢ وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا  ۝٣ وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰهَا  ۝٤ وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا  ۝٥ وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا طَحَىٰهَا  ۝٦ وَنَفۡسٍ وَمَا سَوَّىٰهَا  ۝٧ فَأَلۡهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقۡوَىٰهَا  ۝٨ قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا  ۝٩ وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا  ۝١٠ كَذَّبَتۡ ثَمُودُ بِطَغۡوَىٰهَآ  ۝١١ إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشۡقَىٰهَا  ۝١٢ فَقَالَ لَهُمۡ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقۡيَٰهَا  ۝١٣ فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمۡدَمَ عَلَيۡهِمۡ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمۡ فَسَوَّىٰهَا  ۝١٤ وَلَا يَخَافُ عُقۡبَٰهَا  ۝١٥
ሱረቱ አል-ሌል
bismillah
وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰ  ۝١ وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ  ۝٢ وَمَا خَلَقَ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ  ۝٣ إِنَّ سَعۡيَكُمۡ لَشَتَّىٰ  ۝٤ فَأَمَّا مَنۡ أَعۡطَىٰ وَٱتَّقَىٰ  ۝٥ وَصَدَّقَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ  ۝٦ فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡيُسۡرَىٰ  ۝٧ وَأَمَّا مَنۢ بَخِلَ وَٱسۡتَغۡنَىٰ  ۝٨ وَكَذَّبَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ  ۝٩ فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡعُسۡرَىٰ  ۝١٠ وَمَا يُغۡنِي عَنۡهُ مَالُهُۥٓ إِذَا تَرَدَّىٰٓ  ۝١١ إِنَّ عَلَيۡنَا لَلۡهُدَىٰ  ۝١٢ وَإِنَّ لَنَا لَلۡأٓخِرَةَ وَٱلۡأُولَىٰ  ۝١٣ فَأَنذَرۡتُكُمۡ نَارًا تَلَظَّىٰ  ۝١٤
ሱረቱ አሽ-ሸምስ
bismillah
91:1
وَٱلشَّمۡسِ وَضُحَىٰهَا  ۝١
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
91:2
وَٱلۡقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا  ۝٢
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
91:3
وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا  ۝٣
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
91:4
وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰهَا  ۝٤
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
91:5
وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا  ۝٥
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
91:6
وَٱلۡأَرۡضِ وَمَا طَحَىٰهَا  ۝٦
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
91:7
وَنَفۡسٍ وَمَا سَوَّىٰهَا  ۝٧
በነፍስም ባስተካከላትም፤
91:8
فَأَلۡهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقۡوَىٰهَا  ۝٨
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
91:9
قَدۡ أَفۡلَحَ مَن زَكَّىٰهَا  ۝٩
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
91:10
وَقَدۡ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا  ۝١٠
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
91:11
كَذَّبَتۡ ثَمُودُ بِطَغۡوَىٰهَآ  ۝١١
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
91:12
إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشۡقَىٰهَا  ۝١٢
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡
91:13
فَقَالَ لَهُمۡ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقۡيَٰهَا  ۝١٣
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡
91:14
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمۡدَمَ عَلَيۡهِمۡ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمۡ فَسَوَّىٰهَا  ۝١٤
አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡
91:15
وَلَا يَخَافُ عُقۡبَٰهَا  ۝١٥
ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡
ሱረቱ አል-ሌል
bismillah
92:1
وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰ  ۝١
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
92:2
وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ  ۝٢
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
92:3
وَمَا خَلَقَ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ  ۝٣
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
92:4
إِنَّ سَعۡيَكُمۡ لَشَتَّىٰ  ۝٤
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡
92:5
فَأَمَّا مَنۡ أَعۡطَىٰ وَٱتَّقَىٰ  ۝٥
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
92:6
وَصَدَّقَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ  ۝٦
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤
92:7
فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡيُسۡرَىٰ  ۝٧
ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
92:8
وَأَمَّا مَنۢ بَخِلَ وَٱسۡتَغۡنَىٰ  ۝٨
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
92:9
وَكَذَّبَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ  ۝٩
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
92:10
فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡعُسۡرَىٰ  ۝١٠
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
92:11
وَمَا يُغۡنِي عَنۡهُ مَالُهُۥٓ إِذَا تَرَدَّىٰٓ  ۝١١
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
92:12
إِنَّ عَلَيۡنَا لَلۡهُدَىٰ  ۝١٢
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
92:13
وَإِنَّ لَنَا لَلۡأٓخِرَةَ وَٱلۡأُولَىٰ  ۝١٣
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡
92:14
فَأَنذَرۡتُكُمۡ نَارًا تَلَظَّىٰ  ۝١٤
የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡


📚Juz 30 📄595 / 604



Mishary Rashid Alafasy
Mahmoud Khalil Al-Husary
Abdurrahman As-Sudais
Mohamed Siddiq Al-Minshawi
Abdul Basit Abdul Samad
Ali Al-Hudhaify
Ahmed ibn Ali al-Ajamy
Abu Bakr Ash-Shaatree
Muhammad Ayyoub
Abdullah Basfar
Abdullah Al-Juhani
Maher Al Muaiqly
0:00
0:00
-

ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, September 1, 2026

Don't forget us in your sincere prayers