አሽ-ሸምስ · 9/15
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አሽ-ሸምስ
قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا ۝٩
Qad aflaha man zakkaahaa
📖 በአማርኛ
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 7-11 — ሱረቱ አሽ-ሸምስ

7وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا
በነፍስም ባስተካከላትም፤
8فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
9قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
10وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّاهَا
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
11كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
አሽ-ሸምስቁርአን ማውጫ
15አንቀጽ
MeccanRevelation
9አንቀጽ

ትርጉም — አሽ-ሸምስ 9

ሱረቱ አሽ-ሸምስ አንቀጽ 9 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : (ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 9/15 — ሱረቱ አሽ-ሸምስ الشمس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አሽ-ሸምስ ስሙ, ሱረቱ አሽ-ሸምስ ትርጉም, ሱረቱ አሽ-ሸምስ mp3, ሱረቱ አሽ-ሸምስ pdf. አንቀጽ 7–11. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers