አሽ-ሸምስ · 9/15
ትርጉም ፊደሎች — አሽ-ሸምስ
قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا ۝٩
Qad aflaha man zakkaahaa
📖 በአማርኛ
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 7-11 — አሽ-ሸምስ

7وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا
በነፍስም ባስተካከላትም፤
8فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
9قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
10وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّاهَا
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
11كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
አሽ-ሸምስቁርአን ማውጫ
15አንቀጽ
MeccanRevelation
9አንቀጽ

ትርጉም — አሽ-ሸምስ 9

ሱረቱ አሽ-ሸምስ አንቀጽ 9 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : (ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 9/15 — አሽ-ሸምስ الشمس (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አሽ-ሸምስ ስሙ, አሽ-ሸምስ ትርጉም, አሽ-ሸምስ mp3, አሽ-ሸምስ pdf. አንቀጽ 7–11. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers