አት-ተክዊር · 6/29
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አት-ተክዊር
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ ۝٦
Wa izal bihaaru sujjirat
📖 በአማርኛ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 4-8 — ሱረቱ አት-ተክዊር

4وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
5وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
6وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
7وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
8وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
6አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 6

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 6 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

ሱረቱ አንቀጽ 6/29 — ሱረቱ አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አት-ተክዊር ስሙ, ሱረቱ አት-ተክዊር ትርጉም, ሱረቱ አት-ተክዊር mp3, ሱረቱ አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 4–8. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers