አት-ተክዊር · 19/29
ትርጉም ፊደሎች — አት-ተክዊር
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ ۝١٩
Innahoo laqawlu rasoolin kareem
📖 በአማርኛ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 17-21 — አት-ተክዊር

17وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
19إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
20ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
21مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
19አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 19

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 19 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 19/29 — አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አት-ተክዊር ስሙ, አት-ተክዊር ትርጉም, አት-ተክዊር mp3, አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 17–21. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers