አት-ተክዊር · 16/29
ትርጉም ፊደሎች — አት-ተክዊር
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ ۝١٦
Al jawaaril kunnas
📖 በአማርኛ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 14-18 — አት-ተክዊር

14عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
15فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
16الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
16አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 16

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 16 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 16/29 — አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አት-ተክዊር ስሙ, አት-ተክዊር ትርጉም, አት-ተክዊር mp3, አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 14–18. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers