አት-ተክዊር · 17/29
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አት-ተክዊር
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ ۝١٧
Wallaili izaa `as`as
📖 በአማርኛ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 15-19 — ሱረቱ አት-ተክዊር

15فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
16الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
19إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
17አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 17

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 17 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

ሱረቱ አንቀጽ 17/29 — ሱረቱ አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አት-ተክዊር ስሙ, ሱረቱ አት-ተክዊር ትርጉም, ሱረቱ አት-ተክዊር mp3, ሱረቱ አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 15–19. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers