አት-ተክዊር · 15/29
ትርጉም ፊደሎች — አት-ተክዊር
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ ۝١٥
Falaaa uqsimu bil khunnas
📖 በአማርኛ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 13-17 — አት-ተክዊር

13وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
14عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
15فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
16الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
15አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 15

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 15 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 15/29 — አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አት-ተክዊር ስሙ, አት-ተክዊር ትርጉም, አት-ተክዊር mp3, አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 13–17. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers