አት-ተክዊር · 13/29
ትርጉም ፊደሎች — አት-ተክዊር
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ ۝١٣
Wa izal jannatu uzlifat
📖 በአማርኛ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 11-15 — አት-ተክዊር

11وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
12وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
13وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
14عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
15فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
13አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 13

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 13 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

ሱረቱ አንቀጽ 13/29 — አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አት-ተክዊር ስሙ, አት-ተክዊር ትርጉም, አት-ተክዊር mp3, አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 11–15. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers