አት-ተክዊር · 29/29
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አት-ተክዊር
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ ۝٢٩
Wa maa tashaaa`oona illaaa ai yashaaa `al laahu Rabbul `Aalameen
📖 በአማርኛ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 27-29 — ሱረቱ አት-ተክዊር

27إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
28لِمَن شَاءَ مِنكُمْ أَن يَسْتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
29وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
29አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 29

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 29 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 29/29 — ሱረቱ አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አት-ተክዊር ስሙ, ሱረቱ አት-ተክዊር ትርጉም, ሱረቱ አት-ተክዊር mp3, ሱረቱ አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 27–29. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers