አት-ተክዊር · 18/29
ትርጉም ፊደሎች — አት-ተክዊር
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ ۝١٨
Wassubhi izaa tanaffas
📖 በአማርኛ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 16-20 — አት-ተክዊር

16الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
19إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
20ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
18አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 18

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 18 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 18/29 — አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አት-ተክዊር ስሙ, አት-ተክዊር ትርጉም, አት-ተክዊር mp3, አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 16–20. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers