አት-ተክዊር · 7/29
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አት-ተክዊር
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ ۝٧
Wa izan nufoosu zuwwijat
📖 በአማርኛ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 5-9 — ሱረቱ አት-ተክዊር

5وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
6وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
7وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
8وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
9بِأَيِّ ذَنبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
አት-ተክዊርቁርአን ማውጫ
29አንቀጽ
MeccanRevelation
7አንቀጽ

ትርጉም — አት-ተክዊር 7

ሱረቱ አት-ተክዊር አንቀጽ 7 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤

ሱረቱ አንቀጽ 7/29 — ሱረቱ አት-ተክዊር التكوير (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አት-ተክዊር ስሙ, ሱረቱ አት-ተክዊር ትርጉም, ሱረቱ አት-ተክዊር mp3, ሱረቱ አት-ተክዊር pdf. አንቀጽ 5–9. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers