አል-ካፊሩን · 4/6
ትርጉም ፊደሎች — አል-ካፊሩን
وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَّا عَبَدتُّمْ ۝٤
Wa laa ana `abidum maa `abattum
📖 በአማርኛ
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 2-6 — አል-ካፊሩን

2لَا أَعْبُدُ مَا تَعْبُدُونَ
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
3وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
4وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَّا عَبَدتُّمْ
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
5وَلَا أَنتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
6لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِيَ دِينِ
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
አል-ካፊሩንቁርአን ማውጫ
6አንቀጽ
MeccanRevelation
4አንቀጽ

ትርጉም — አል-ካፊሩን 4

ሱረቱ አል-ካፊሩን አንቀጽ 4 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : «እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 4/6 — አል-ካፊሩን الكافرون (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አል-ካፊሩን ስሙ, አል-ካፊሩን ትርጉም, አል-ካፊሩን mp3, አል-ካፊሩን pdf. አንቀጽ 2–6. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers