አስ-ሳፋት · 159/182
ትርጉም ፊደሎች — አስ-ሳፋት
سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ ۝١٥٩
Subhaanal laahi `ammaa yasifoon
📖 በአማርኛ
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 157-161 — አስ-ሳፋት

157فَأْتُوا بِكِتَابِكُمْ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
«እውነተኞች እንደ ሆናችሁ መጽሐፋችሁን አምጡ» (በላቸው)፡፡
158وَجَعَلُوا بَيْنَهُ وَبَيْنَ الْجِنَّةِ نَسَبًا ۚ وَلَقَدْ عَلِمَتِ الْجِنَّةُ إِنَّهُمْ لَمُحْضَرُونَ
በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡
159سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
160إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
161فَإِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
አስ-ሳፋትቁርአን ማውጫ
182አንቀጽ
MeccanRevelation
159አንቀጽ

ትርጉም — አስ-ሳፋት 159

ሱረቱ አስ-ሳፋት አንቀጽ 159 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 159/182 — አስ-ሳፋት الصافات (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አስ-ሳፋት ስሙ, አስ-ሳፋት ትርጉም, አስ-ሳፋት mp3, አስ-ሳፋት pdf. አንቀጽ 157–161. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers