አስ-ሳፋት · 160/182
ትርጉም ፊደሎች — አስ-ሳፋት
إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ ۝١٦٠
Illaa `ibaadal laahil mukhlaseen
📖 በአማርኛ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 158-162 — አስ-ሳፋት

158وَجَعَلُوا بَيْنَهُ وَبَيْنَ الْجِنَّةِ نَسَبًا ۚ وَلَقَدْ عَلِمَتِ الْجِنَّةُ إِنَّهُمْ لَمُحْضَرُونَ
በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡
159سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
160إِلَّا عِبَادَ اللَّهِ الْمُخْلَصِينَ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
161فَإِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
162مَا أَنتُمْ عَلَيْهِ بِفَاتِنِينَ
በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡
አስ-ሳፋትቁርአን ማውጫ
182አንቀጽ
MeccanRevelation
160አንቀጽ

ትርጉም — አስ-ሳፋት 160

ሱረቱ አስ-ሳፋት አንቀጽ 160 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 160/182 — አስ-ሳፋት الصافات (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አስ-ሳፋት ስሙ, አስ-ሳፋት ትርጉም, አስ-ሳፋት mp3, አስ-ሳፋት pdf. አንቀጽ 158–162. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers