አን-ነጅም · 39/62
ትርጉም ፊደሎች — አን-ነጅም
وَأَن لَّيْسَ لِلْإِنسَانِ إِلَّا مَا سَعَىٰ ۝٣٩
Wa al laisa lil insaani illaa maa sa`aa
📖 በአማርኛ
ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡
🎧 ስሙ

📜 አንቀጽ 37-41 — አን-ነጅም

37وَإِبْرَاهِيمَ الَّذِي وَفَّىٰ
በዚያም (የታዘዘውን) በፈጸመው በኢብራሂም (ጽሑፎች ውስጥ ባለው አልተነገረምን?)
38أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
(እርሱም ኃጢያት) ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢኣት አትሸከምም፡፡
39وَأَن لَّيْسَ لِلْإِنسَانِ إِلَّا مَا سَعَىٰ
ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡
40وَأَنَّ سَعْيَهُ سَوْفَ يُرَىٰ
ሥራውም ሁሉ ወደ ፊት ይታያል፡፡
41ثُمَّ يُجْزَاهُ الْجَزَاءَ الْأَوْفَىٰ
ከዚያም ሙሉውን ምንዳ ይመነዳዋል፡፡
አን-ነጅምቁርአን ማውጫ
62አንቀጽ
MeccanRevelation
39አንቀጽ

ትርጉም — አን-ነጅም 39

ሱረቱ አን-ነጅም አንቀጽ 39 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 39/62 — አን-ነጅም النجم (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: አን-ነጅም ስሙ, አን-ነጅም ትርጉም, አን-ነጅም mp3, አን-ነጅም pdf. አንቀጽ 37–41. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Tuesday, August 18, 2026

Don't forget us in your sincere prayers