አል-ቀላም · 20/52
ትርጉም ፊደሎች — ሱረቱ አል-ቀላም
فَأَصْبَحَتْ كَالصَّرِيمِ ۝٢٠
Fa asbahat kassareem
📖 በአማርኛ
እንደ ሌሊት ጨለማም ኾና አነጋች፤ (ከሰለች)፡፡

🎧 ስሙ


📜 አንቀጽ 18-22 — ሱረቱ አል-ቀላም

18وَلَا يَسْتَثْنُونَ
(በመሓላቸው) አያስቀሩምም፡፡
19فَطَافَ عَلَيْهَا طَائِفٌ مِّن رَّبِّكَ وَهُمْ نَائِمُونَ
እነርሱ የተኙ ኾነውም ሳሉ ከጌታህ የኾነ ዟሪ በእርሷ ላይ ዞረባት፡፡
20فَأَصْبَحَتْ كَالصَّرِيمِ
እንደ ሌሊት ጨለማም ኾና አነጋች፤ (ከሰለች)፡፡
21فَتَنَادَوْا مُصْبِحِينَ
ያነጉም ኾነው ተጠራሩ፡፡
22أَنِ اغْدُوا عَلَىٰ حَرْثِكُمْ إِن كُنتُمْ صَارِمِينَ
«ቆራጮች እንደ ኾናችሁ በእርሻቸሁ ላይ ማልዱ» በማለት፡፡
አል-ቀላምቁርአን ማውጫ
52አንቀጽ
MeccanRevelation
20አንቀጽ

ትርጉም — አል-ቀላም 20

ሱረቱ አል-ቀላም አንቀጽ 20 - ማንበብ, ስሙ, ትርጉም, አማርኛ : እንደ ሌሊት ጨለማም ኾና አነጋች፤ (ከሰለች)፡፡

ሱረቱ አንቀጽ 20/52 — ሱረቱ አል-ቀላም القلم (Meccan). ማንበብ ስሙ ትርጉም (አማርኛ). ስሙ: ሱረቱ አል-ቀላም ስሙ, ሱረቱ አል-ቀላም ትርጉም, ሱረቱ አል-ቀላም mp3, ሱረቱ አል-ቀላም pdf. አንቀጽ 18–22. በአማርኛ: العربية.




ቅዱስ ቁርኣን


Monday, September 7, 2026

Don't forget us in your sincere prayers